Jeremiah 20:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ዝዛረብ ኣትሒዘ፡ ዓመጽን ምርኮን ኢለ እጭድር ነይረ። ቃል እግዚኣብሄር መዓልቲ መዓልቲ ጸርፍን መላገጽን ኮይኑኒ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በተናገርሁ ቍጥር እጮኻለሁ፤ ግፍና ጥፋት ብዬ እጠራለሁ፤ የእግዚአብሔር ቃል ቀኑን ሁሉ ስድብና ዋዛ ሆኖብኛልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በተናገርሁ ቍጥር እጮኻለሁ፤ ግፍና ጥፋት ብዬ እጮኻለሁ፤ የእግዚአብሔር ቃል ቀኑን ሁሉ ስድብና ዋዛ ሆኖብኛልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በተናገርሁ ቍጥር እጮኻለሁ፤ “ግፍና ጥፋት” ብዬ እጮኻለሁ፤ የጌታ ቃል ቀኑን ሁሉ ስድብና መዘበቻ ሆኖብኛልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ሃሳይያ ዎድያን ኡባን ቂሳደ፥ “ማካላባይነ ባሻይ ጋኬዳ” ያጋደ ዋሳይ። መና ጎዳ ቃላይ ታዉ ጋላሳ ኩመንን ካያነ ቅሊጩዋ አሄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani haasayiyaa wodiyaan ubbaan d'ok'k'issaade, «Makkalabaynne bashshay gakkeedda» yaagaade waassay. Med'inaa Godaa k'aalay taw gallassaa kumentsan kad'iyaanne k'iliic'uwaa aheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani haasayza wode ubbaan waassays; «Shironne bash» ga awajjays; Hessa gishshas GODAA qaalay taas kumeththa gallas ta bolla cashshenne qidhe ehides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ሃሳይዛ ዎዴ ኡባን ዋሳይስ፤ «ሺሮኔ ባሽ» ጋ ኣዋጃይስ፤ ሄሳ ጊሻስ ጎዳ ቃላይ ታስ ኩሜ ጋላስ ታ ቦላ ጫሼኔ ቂ ኤሂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ሃሳያ ዎደ ኡባን፥ “ማካላባይነ ዮይ ጋክስ” ጋዳ ዋሳይስ። ጎዳ ቃላይ ታዉ ጋላስ ጋላስ ቦረነ ቀልቅሰ ኤህስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani haasaya wode ubban, “Makallabaynne dhayoy gakis” gada waassayis. Godaa qaalay taw gallas gallas borenne qelqisethi ehis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በተናገርሁ ቍጥር እጮኻለሁ፤ “ሁከትና ጥፋት!” ብዬ ዐውጃለሁ፤ ስለዚህ የእግዚአብሔር ቃል፣ ቀኑን ሙሉ ስድብና ነቀፋ አስከተለብኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ በምናገርበት ጊዜ ሁሉ የምናገረው ዐመፅንና ጥፋትን ነው፤ አምላክ ሆይ! አንተ ያዘዝከኝን የትንቢት ቃል በመናገሬ፥ እኔ ዘወትር እሰደባለሁ፤ መላገጫም ሆኛለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዝተዛረብኩ ቝፅሪ አእዊ ኣለኹ፤ “ዓመፅን ጥፍኣትን” እናበልኩ አእዊ ኣለኹ፤ ቃል እግዚኣብሄር ምሉእ መዓልቲ፥ ንፀርፍን ንነቐፌታን ኮነኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ብተዛረብኩሉ መጠን እጭርሕ፡ ዓመጽን ዘመተን ኢለ እጭርሕ ኣሎኹ። ቃል እግዚኣብሄር መዓልቲ ብመልኣ ንጸርፍን መላገጽን ኰይኑኒ እዩ እሞ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ጠበርካኒ ተጠበርኩ ኸኣ፡ ሐየልካኒ ኣሕመቕካኒ ድማ። ኣብ ጸጽባሕ መላገጺ ዀንኩ፡ ኲሎምውን የባጭውለይ ኣለው።