Jeremiah 21:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኤርምያስ ድማ ከምዚ በሎም፦ ንጼዴቅያስ ከምዚ በሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኤርምያስም እንዲህ አላቸው፥ “የይሁዳን ንጉሥ ሴዴቅያስን እንዲህ በሉት፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኤርምያስም እንዲህ አላቸው። ሴዴቅያስን እንዲህ በሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኤርምያስም እንዲህ አላቸው፦ “ሴዴቅያስን እንዲህ በሉት፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤርማስ ኡንቱንቶ ዛሪደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ቢደ ሰደቅያሳዉ ያግተ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ermaasi unttunttoo zaariide, hawaadan yaageedda; «Biide Sedek'iyaasaw yaagite;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ermaasi gidikko isttas, «Biidi Sedeqiyaasas,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤርማሲ ጊዲኮ ኢስታስ፥ «ቢዲ ሴዴቂያሳስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤርምያስ ኤንታዉ ዛሪድ፥ “ብድ ሰደቅያሳኮ ያግተ፦
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ermiyaasi entaw zaaridi, “Bidi Sedeqiyaasako yaagite:
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኤርምያስ ግን እንዲህ አላቸው፤ “ለሴዴቅያስ እንዲህ ብላችሁ ንገሩት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር ቃሉን ስለ ነገረኝ ወደ እኔ ተልከው የመጡትን ሰዎች ለሴዴቅያስ እንዲህ ብላችሁ ንገሩት አልኳቸው፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኤርሚያስ ድማ “ንሴዴቅያስ ከምዙይ ኢልኩም ንገርዎ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ኤርምያስ ከኣ፡ ንጼድቅያስ ከምዚ ኢልኩም ንገርዎ፡ በሎም፡