Jeremiah 22:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነፍሲ ወከፎም ምስ ኣጽዋሩ ኣጥፋእቲ ከዳልወልኩም እየ፣ ንሳቶም ከኣ ነቲ እተመርጸ ቄድሮስኩም ቆሪጾም ናብ ሓዊ ክድርብይዎ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሚአጠፋህን ሰው በአንተ ላይ አመጣለሁ፤ የሚያምረውን ዛፍህንም በምሳር ይቈርጣል፤ በእሳትም ያቃጥላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
መሣሪያም የሚይዙትን አጥፊዎች በአንተ ላይ አዘጋጃለሁ፥ የተመረጡትንም የዝግባ ዛፎችህን ይቈርጣሉ፥ በእሳትም ውስጥ ይጥሉአቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጦር መሣሪያም የሚይዙትን አጥፊዎች በአንተ ላይ አዘጋጃለሁ፥ የተመረጡትንም የዝግባ ዛፎችህን ይቈርጣሉ፥ በእሳትም ውስጥ ይጥሉአቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኔና ኮልያዋንታ ሁጲያን ሁጲያን ኦላ ሚሻ ኦይደ፥ ነዉ ኪታና። ኡንቱንቱ ዝጋፐ ማሰቴዳ ነ ቱቀቱዋ ቃንጸሬደ፥ ታማን ኦላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani neena koliyaawantta huup'iyaan huup'iyaan olaa miishshaa oytsaade, new kiittana. Unttunttu zigaappe masetteedda ne tuuk'etuwaa k'ans's'ereetsiide, taman olana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani nena olizayta hu7en hu7en ola miish oyththada ne bolla yeddana; istti zigappe masettida tuuqeta qanxxereththidi taman yeggana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ኔና ኦሊዛይታ ሁኤን ሁኤን ኦላ ሚሽ ኦይዳ ኔ ቦላ ዬዳና፤ ኢስቲ ዚጋፔ ማሴቲዳ ቱቄታ ቃንጼሬዲ ታማን ዬጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ነና ላልያ አሳ ኦላ ሚሸ ኦይዳ ኪታና፤ ኤንቲ ነ ዝጋ ቱቀታ ቃንፀረድ፥ ታማን የጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani nena laaliya asaa ola miishe oythada kiittana; enti ne ziga tuuqeta qanxerethidi, taman yeggana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በነፍስ ወከፍ መሣሪያ የሚይዙትን፣ አጥፊዎችን በአንተ ላይ አዘጋጃለሁ። ምርጥ የዝግባ ዛፎችን ይቈርጣሉ፤ ወደ እሳትም ይጥሏቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሱን የሚያፈራርሱ ሰዎችን እልካለሁ፤ እነርሱም መጥረቢያቸውን ይዘው ይመጣሉ፤ ከተዋበ የሊባኖስ ዛፍ የተሠሩትንም ዐምዶች ቈራርጠው ወደ እሳት ይጥሉአቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነፍሲ ወከፍ ምስ ኣፅዋሮም መዕነውቲ ኸዳልወልካ እየ። ንሳቶም ድማ ነቶም ምሩፃት ዝግባታት ክቘርፅዎን፥ ኣብ ሓዊ ኸእትውዎን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ነፍሲ ወከፍ መምስ ኣጽዋሮም መዕነውቲ ኸዳልወልካ እየ። ንሳቶም ነቲ መምሩስ ጽሕድታትካ ኪቘርጽዎን ኣብ ሓዊ ድማ ኬእትውዎን እዮም።