Jeremiah 23:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቶም ኣባጊዕ መጓሰይ ዘጥፍኡን ፋሕ ዝብሉን ጓሶት ወይለኦም! ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“የማሰማርያዬን በጎች ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው!” ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የማሰማርያዬን በጎች ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው! ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“የማሰማርያዬን በጎች ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው!” ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታ ሄን ጋደን ደእያ ዶርሳቱዋ ባይዝያነ ላልያ ሄንንቻቶ አየ አና!” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Ta hentsaa gaden de'iyaa dorssatuwaa bayzziyaanne laaliyaa hentsanchchatoo aayye ana!» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Ta heenththasohon diza ta dorsata dhayssizaytassinne laalliza heenththanchchatas aayye ana!» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ታ ሄንሶሆን ዲዛ ታ ዶርሳታ ይሲዛይታሲኔ ላሊዛ ሄንንቻታስ ኣዬ ኣና!» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታ ሄን በሳን ደእያ ዶርሳታ ይስያነ ላልያ ሄንንቾታ አየ!” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ta hentha bessan de7iya dorsata dhaysiyanne laaliya henthanchota ayye!” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“በማሰማሪያ ቦታዬ ያሉትን በጎቼን ለሚያጠፉና ለሚበትኑ እረኞች ወዮላቸው!” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“የእግዚአብሔር መንጋ የሆነውን ሕዝብ ለሚበትኑና ለሚያጠፉ መሪዎች ወዮላቸው!” ይላል እግዚአብሔር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነተን መጓሰይ ዝኾና፥ “ኣባጊዕ ንዝብትኑን ንዘጥፍኡን ጓሶት ወይለኦም!” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ነባጊዕ መጓሰይ ዜጥፍኡን ዚዘርውን ጓሶት ወይለኦም፡ ይብል እግዚኣብሄር።