Jeremiah 23:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ መገዶም ከም ልሙጽ መገድታት ኣብ ጸልማት ኪኸውን እዩ። ክስጎጉን ኣብኣ ክወድቁን እዮም፤ ኣብታ ዓመተ ምጽራፎም መዓት ከውርደሎም እየ እሞ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ መንገዳቸው ድጥና ጨለማ ትሆንባቸዋለች፤ እነርሱም ፍግምግም ብለው ይወድቁባታል፤ እኔም በምጐበኛቸው ዓመት ክፉ ነገርን አመጣባቸዋለሁና፥” ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ መንገዳቸው በጨለማ እንዳለች እንደ ድጥ ስፍራ ትሆንባቸዋለች፥ እነርሱም ፍግምግም ብለው ይወድቁባታል፤ እኔም በምጐበኛቸው ዓመት ክፉ ነገርን አመጣባቸዋለሁና፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ መንገዳቸው በጨለማ እንዳለች እንደ ምታዳልጥ ስፍራ ትሆንባቸዋለች፥ እነርሱም ወደ እርሷ ይገፈተራሉ ተፍገምግመውም ይወድቁባታል፤ እኔም በምጐበኛቸው ዓመት ክፉ ነገርን አመጣባቸዋለሁና፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ መና ጎዳይ፥ “ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ኦጊ ሀልጻና፤ ኡንቱንቱ ማዉ ላገቲደ፥ አን ኩንዳና። ኡንቱንቱ ቃጻየትያ ላይ ታን ኡንቱንቱ ቦላን ኢታባ አሀና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka Med'inaa Goday, «Hewaa diraw, unttunttu ogii halis's'ana; unttunttu d'umaw laagettiide, an kunddana. Unttunttu k'as's'ayettiyaa laytsi taani unttunttu bollan iitabaa ahana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas istta ogey hallixana; isttika dhuman kundana; istti gandigardi kundana; istti qaxxayettiza wode ta istta bolla pala miish ehana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኢስታ ኦጌይ ሃሊጻና፤ ኢስቲካ ማን ኩንዳና፤ ኢስቲ ጋንዲጋርዲ ኩንዳና፤ ኢስቲ ቃጻዬቲዛ ዎዴ ታ ኢስታ ቦላ ፓላ ሚሽ ኤሃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሄሳ ግሾ፥ ኤንታ ኦገይ ሀልፃና፤ ኤንቲ ማን የገታና፥ በትድ ኩንዳና። ኤንቲ ሴረትያ ዎደ ኤንታ ቦላ ጋዶ ኤሀና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Hessa gisho, enta ogey hallixana; enti dhuman yegetana, dhubetidi kundana. Enti seeretiya wode enta bolla gado ehana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ስለዚህ መንገዳቸው ድጥ ይሆናል፤ ወደ ጨለማ ይጣላሉ፤ ተፍገምግመውም ይወድቃሉ፤ በሚቀጡበትም ዓመት፣ መዓት አመጣባቸዋለሁ፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም መንገዳቸው የሚያዳልጥ መሬት ይሆናል፤ በጨለማም ሲራመዱ መንገዳቸውን ስተው ይወድቃሉ፤ በሚቀጡበትም ቀን ክፉ ነገርን አመጣባቸዋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ መንገዶም፥ ኣብ ፀልማት ከም ዘሎ መንደልሃፂ ኽትኮኖም እያ፤ ንሳቶምውን ፍግም ኢሎም ክወድቁዋ እዮም፤ ኣነውን ብዝምልከቶም ዓመት፥ ክፉእ ከምፅአሎም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
በታ ዝዝክሮም ዓመትሲ መዓት ከውርደሎም እየ እሞ፡ ስለዚ መገዶም ኣብ ጸልማት ከም ስፍራ መንደልህጾ ኽትኰኖም እየ፡ ኣብኣ ተደፊኦም ኪወድቁ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።