Jeremiah 23:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ እውን ነቶም ዝንዕቑኒ፡ እግዚኣብሄር፡ ሰላም ክህልወኩም እዩ፡ ይብል። ከም ሓሳብ ልቡ ዝመላለሰ ዘበለ ድማ፡ ክፉእ ኣብ ልዕሌኹም ኣይመጸኩምን ይብሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔርን ቃል ለሚያቃልሉ ሰላም ይሆንላችኋል፥ በፍላጎታቸውና በልቡናቸው ክፋት ለሚሄዱም ሁሉ፦ ክፉ ነገር አያገኛችሁም” ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለሚንቁኝ ሁልጊዜ። እግዚአብሔር። ሰላም ይሆንላችኋል ብሎአል ይላሉ፤ በልቡም እልከኝነት ለሚሄድ ሁሉ። ክፉ ነገር አያገኛችሁም ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለሚንቁኝ ሁልጊዜ፦ ጌታ፦ ሰላም ይሆንላችኋል ብሏል ይላሉ፤ በልቡም እልከኝነት ለሚሄድ ሁሉ፦ ክፉ ነገር አያገኛችሁም ይላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታና ካያዋንታ ኡንቱንቱ፥ ‘መና ጎዳይ፥ ህንተ ሳሮ ደአና’ ያጌ ያጊኖ። ቃይ ባረንቱ ዎዛና ሙመተ ካለያዋንታ ኡባ ኡንቱንቱ፥ ‘ህንተ ቦላ አያ ኢታባይነ ዬና’ ያጊኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taana kad'iyaawantta unttunttu, ‹Med'inaa Goday, hintte saro de'ana› yaagee yaagiino. K'ay barenttu wozanaa muumetetsaa kaaletsiyaawantta ubbaa unttunttu, ‹Hintte bolla ayaa iitabaynne yeenna› yaagiino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tana kadhizayta isttas, ‹GODAY inttes saro gidana gides› geettes; bantta wozina muumeteththa kaallizayta ubbaa isttas, ‹Iita miishshi inttena gakkenna› geettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታና ካዛይታ ኢስታስ፥ ‹ጎዳይ ኢንቴስ ሳሮ ጊዳና ጊዴስ› ጌቴስ፤ ባንታ ዎዚና ሙሜቴ ካሊዛይታ ኡባ ኢስታስ፥ ‹ኢታ ሚሺ ኢንቴና ጋኬና› ጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታና ካይሳታኮ፥ ‘ህንተ ሳሮ ዳና’ ያጎሶና፤ ቃስ ባንታ ዎዛና ኢታተ ካለይሳታኮ፥ ‘ህንተና ኢታባይ ጋከና’ ያጎሶና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Tana kadheysatako, ‘Hinte saro daana’ yaagosona; qassi banta wozana iitatethaa kaalleysatako, ‘Hintena iitabay gakenna’ yaagosona” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔን ለሚንቁኝ፣ ‘ እግዚአብሔር ሰላም ይሆንላችኋል ብሏል’ ይላሉ፤ የልባቸውን እልኸኝነት ለሚከተሉም ሁሉ፣ ‘ክፉ ነገር አይነካችሁም’ ይሏቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእኔን ቃል መስማት የማይፈልጉትን ሕዝቦች ‘አይዞአችሁ፥ ሰላም ይሆንላችኋል’ ይሉአቸዋል፤ እለኸኛ የሆነውንም ሁሉ ‘አይዞህ ምንም ችግር አይደርስብህም’ ይሉታል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም ነቶም ንኣይ ዝንዕቑ፥ እግዚኣብሄር ‘ሰላም ክኾነልኩም እዩ’ ኢሉ፥ ይብልዎም፤ ነቶም ብትረት ልቦም ዝመላለሱ ዅላቶም ድማ ‘ክፉእ ነገር ኣይነኽአኩምን እዩ’ ይብልዎም።”
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም ከኣ ነቶም ዚንዕቁኒ ዘለዉ ዂሉ ጊዜ፡ እግዚኣብሄርሲ ደሓን ኪዀነልኩም እዩ፡ ኢሉ ኣሎ፡ ነቶም ብትሪ ልቦም ዚመላለሱ ዂላቶም ድማ፡ ገለ ኽፉእ ኣይኪወርደኩምን እዩ፡ ይብልዎም ኣለው።