Jeremiah 23:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ ንፋስ እግዚኣብሄር ብቝጥዓ ይወጽእ፡ ብርቱዕ ህቦብላ። ኣብ ርእሲ እቶም እኩያት ብኸቢድ ኪወድቕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ ከእግዚአብሔር ዘንድ ንውጽውጽታ ይመጣል፤ ኃጥኣንን ያነዋውጣቸውና ይገለብጣቸው ዘንድ መቅሠፍት ይመጣባቸዋል፤ የዐመፀኞችን ራስ ይገለባብጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ የእግዚአብሔር ዐውሎ ነፋስ፥ እርሱም ቍጣው፥ የሚያገለባብጥ ዐውሎ ነፍስ ወጥቶአል፤ የዓመፀኞችን ራስ ይገለባብጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፥ የጌታ ዐውሎ ነፋስ! ቁጣው ወጥቶአል፥ ጥቅል ዐውሎ ነፍስ፤ እርሱም በክፉዎች ራስ ላይ ይወርዳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ጎቲ፥ አ የግያ ቤታይ ሀንቁ ሀዌሾ ከሴዳ! እ ኢታ አሳቱዋ ሁጲያን ኤቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa gotii, aatsi yeggiyaa beetay hank'k'uu hawesho keseedda! I iita asatuwaa huup'iyaan ek'k'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA hanqoy gote carko mala dendana; mino dambalay iita asata hu7e shocana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ሃንቆይ ጎቴ ጫርኮ ማላ ዴንዳና፤ ሚኖ ዳምባላይ ኢታ ኣሳታ ሁኤ ሾጫና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ጎተይ ሀንቆን ደንዳና፤ ዎልቃማ ሆበይ ኢታታ ሁጵያ ሾጫና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa gotey hanqon dendana; wolqaama hobbey iitata huuphiya shocana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነሆ፤ የእግዚአብሔር ዐውሎ ነፋስ፣ በቍጣ ይነሣል፤ ብርቱም ማዕበል፣ የክፉዎችን ራስ ይመታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእግዚአብሔር ቊጣ በክፉዎች ራስ ላይ እንደሚተም ማዕበልና እንደ ብርቱ ዐውሎ ነፋስ ሲወርድ ተመልከት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናይ እግዚኣብሄር ኣውሎ ንፋስ ብቝጥዓ ይለዓል፤ ብርቱዕ ማዕበልውን ንርእሲ ኽፉኣት ክወቅዕ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ ህቦብላ እግዚኣብሄር፡ እቲ ነድሩ ኸም ዘራጊቶ ይወጽእ ኣሎ፡ ኣብ ርእሲ እቶም ረሲኣን ድማ ኪወድቕ እዩ።