Jeremiah 23:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ነቲ ነብዪ፡ እግዚኣብሄር እንታይ መለሰካ፧ ከምኡውን፦ እግዚኣብሄር እንታይ ተዛሪቡ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለነቢዩ፥ “እግዚአብሔር ምን መለሰልህ እግዚአብሔርስ የተናገረው ምንድን ነው?” በሉ ምን ተናገረ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለነቢዩ። እግዚአብሔር ምን መለሰልህ? እግዚአብሔርስ የተናገረው ምንድር ነው? ትላለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለነቢዩ እንዲህ ትለዋለህ፦ ‘ጌታ ምን መለሰልህ?’ ‘ጌታስ የተናገረው ምንድነው?’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ኔንካ ትምቢትያ ኦድያዋንታ፥ ‘መና ጎዳይ ህንተና ዋጌዴ? ዎይ፥ መና ጎዳይ አያ ኦዴዴ?’ ያጋደ ኦቻናዉ በሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Neenikka timbbitiyaa odiyaawantta, ‹Med'inaa Goday hinttena waageedee? woy, Med'inaa Goday Ayaa odeeddee?› yaagaade oochchanaw bessee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas nabezas, ‹GODAY inttes ay zaaro immidee?› woykko, ‹GODAY yootiday aazee?› gaada oychchanaas bessees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ናቤዛስ፥ ‹ጎዳይ ኢንቴስ ኣይ ዛሮ ኢሚዴ?› ዎይኮ፥ ‹ጎዳይ ዮቲዳይ ኣዜ?› ጋዳ ኦይቻናስ ቤሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ ናበታኮ፥ ‘ጎዳይ ህንተና ዎይግዴ?’ ዎይኮ ‘አይ ኦድዴ?’ ያጋዳ ኦይቻናዉ በሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni nabetako, ‘Goday hintena woygidee?’ woyko ‘Ay odidee?’ yaagada oychanaw bessees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ለነቢዩ፣ ‘ እግዚአብሔር ምን መልስ ሰጠህ?’ ወይም፣ ‘ እግዚአብሔር ምን ተናገረህ?’ ትለዋለህ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንተም ኤርምያስ ሆይ፥ ነቢዩን ‘እግዚአብሔር ምን መልስ ሰጠህ? ምንስ ተናገረህ’ ብለህ ጠይቀው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ነቢይ፥ እግዚኣብሄር እንታይ መለሰልካ? እግዚኣብሄር እንታይ እዩ ዝተዛረበ? ደኣ ይበል።
Amharic Tigrinya 2011
ንነብዪ ኸኣ፡ እግዚኣብሄር እንታይ ኢሉ እዩ ዝመለሰልካ እግዚኣብሄርሲ እንታይ እዩ ዝበለ ኢልካ በሎ።