Jeremiah 25:7 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስኻትኩም ግና ኣይሰማዕኩምንን፣ ይብል እግዚኣብሄር። ብግብሪ ኣእዳውካ ንጉድኣትካ ክትላገጸለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለእናንተ ጕዳት እንዲሆን በእጃችሁ ሥራ ታስቈጡኝ ዘንድ አልሰማችሁኝም፥” ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለእናንተ ጕዳት እንዲሆን በእጃችሁ ሥራ ታስቈጡኝ ዘንድ አልሰማችሁኝም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለእናንተ ጉዳት እንዲሆን በእጃችሁ ሥራ አስቆጣችሁኝ እንጂ አልሰማችሁኝም፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ህንተ ታን ኦድያዋ ስሳናዋ አጊደ፥ ህንተ ኩሺ ኦዳባን ታና ይሎዬድታ፤ ያቲደ ህንተና ቆህያዋ ህንተ ሁጲያን አሄድታ’ ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Hintte taani odiyaawaa sisanawaa aggiide, hintte kushii ootseeddabaan taana yiloyeeddita; yaatiide hinttena k'ohiyaawaa hintte huup'iyaan aheeddita› yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Intte tana siyontta aggida gishshas intte kushey ooththida miish ubbaan tana hanqeththideta; histtidi intte bolla iita miish ehideta» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ኢንቴ ታና ሲዮንታ ኣጊዳ ጊሻስ ኢንቴ ኩሼይ ኦዳ ሚሽ ኡባን ታና ሃንቄዴታ፤ ሂስቲዲ ኢንቴ ቦላ ኢታ ሚሽ ኤሂዴታ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ህንተ ታ ኦድዳይሳ ስኦና እፅድ፥ ህንተ ኩሸይ ኦዳባን ታና ይሎይደታ። ህንተ፥ ህንተና ቆህያባ ኦደታ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Hinte ta odidaysa si7onna ixidi, hinte kushey oothidaban tana yiloyideta. Hinte, hintena qohiyaba oothideta” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ነገር ግን አልሰማችሁኝም” ይላል እግዚአብሔር ፤ “እጃችሁ በሠራው ነገር አስቈጣችሁኝ፤ በራሳችሁም ላይ ክፉ ነገር አመጣችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘እኔን አልሰማችሁኝም፥ እጃችሁ በሠራው ጣዖት አስቆጣችሁኝ።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ግና ኣይሰማዕኹምንን፤ ይብል እግዚኣብሄር። ብስራሕ ኣእዳውኩም ኣቘጣዕኹምኒ፤ ኣብ ልዕሌኹምውን ክፉእ ነገር ኣምፃእኹም፤ ይብል እግዚኣብሄር።