Jeremiah 26:11 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እቶም ካህናትን ነብያትን ነቶም መሳፍንትን ንዅሉ እቲ ህዝብን ተዛረቡ፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ንሞት ብቑዕ እዩ። ከምቲ ብኣእዛንኩም ዝሰማዕኩምዎ፡ ኣብ ልዕሊ እዛ ኸተማ እዚኣ ተነበየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ካህናቱና ነቢያተ ሐሰትም ለአለቆቹና ለሕዝቡ ሁሉ፥ “በጆሮአችሁ እንደ ሰማችሁ በዚች ከተማ ላይ ትንቢት ተናግሮአልና ይህ ሰው ሞት የሚገባው ነው” ብለው ተናገሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ካህናቱና ነቢያቱም ለአለቆቹና ለሕዝቡ ሁሉ። በጆሮአችሁ እንደ ሰማችሁ በዚህች ከተማ ላይ ትንቢት ተናግአልና ይህ ሰው ሞት የሚገባው ነው ብለው ተናገሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ካህናቱና ነቢያቱም ለአለቆቹና ለሕዝቡ ሁሉ፦ “በጆሮአችሁ እንደ ሰማችሁት በዚህች ከተማ ላይ ትንቢት ተናግሯልና ይህ ሰው ሞት ይገባዋል” ብለው ተናገሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄሳቱ ነ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ካፓቶነ አሳ ኡባዉ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ህንተ ህንተ ሀይን ስሴዳዋዳን፥ ሀ ብታኒ ሀ ካታማ ቦላን ትምቢትያ ኦዴዳ ድራዉ፥ እ ሀይቃናዉ በሴ!” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eesetuunne timbbitiyaa odiyaawanttu kaappatoonne asaa ubbaw hawaadan yaageeddino; «Hintte hintte haytsaan siseeddawaadan, ha bitanii ha katamaa bollan timbbitiyaa odeedda diraw, I hayk'k'anaw bessee!» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeesetinne nabeti shuumetassinne dere ubbaas, «Intte intte hayththan siyida mala ha addezi hanno katamay bolla tinbite yootida gishshas izas hayqoy bessees!» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴቲኔ ናቤቲ ሹሜታሲኔ ዴሬ ኡባስ፥ «ኢንቴ ኢንቴ ሃይን ሲዪዳ ማላ ሃ ኣዴዚ ሃኖ ካታማይ ቦላ ቲንቢቴ ዮቲዳ ጊሻስ ኢዛስ ሃይቆይ ቤሴስ!» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነትነ ናበት ሀላቃታኮነ አሳ ኡባኮ ሀይሳዳ ያግዶሶና፦ “ህንተ፥ ህንተ ሀይን ስእዳይሳዳ፥ ሀ አደይ ሀ ካታማ ቦላ ትንብተ ኦድዳ ግሾ፥ እ ሀይቃናዉ በሴስ!” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahinetinne nabeti halaqatakonne asa ubbaako haysada yaagidosona: “Hinte, hinte haythan si7idaysada, ha addey ha katamaa bolla tinbite odida gisho, I hayqanaw bessees!” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ካህናቱና ነቢያቱም ለባለሥልጣኖቹና ለሕዝቡ ሁሉ፣ “በጆሯችሁ እንደ ሰማችሁት ይህ ሰው በዚህች ከተማ ላይ ትንቢት ስለ ተናገረ ሞት ይገባዋል” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ካህናቱና ነቢያቱ ለመሪዎቹና ለሕዝቡ እንዲህ አሉ፦ “ይህ ሰው የተናገረውን ሁሉ እናንተ ራሳችሁ ሰምታችሁታል፤ በከተማችን ላይ ክፉ የትንቢት ቃል በመናገሩ ሞት ይገባዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ካህናትን ነቢያትን ድማ ነቶም ኣሕሉቕን ንዅሉ እቲ ህዝብን “እዝ ሰብኣይ እዙይ ነዛ ኸተማ እዚኣ፥ ከምቲ በእዛንኩም ዝሰማዕኹምዎ፥ ተነብዩላ እዩ እሞ፥ ሞት ይግብኦ እዩ” ኢሎም ተዛረብዎም።