Jeremiah 26:16 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እቶም መሳፍንትን ብዘሎ ህዝብን ነቶም ካህናትን ነብያትን፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ብስም እግዚኣብሄር ኣምላኽና ተዛሪቡና እዩ እሞ፡ ንሞት ኣይበቅዕን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አለ​ቆ​ቹና ሕዝ​ቡም ሁሉ ለካ​ህ​ና​ትና ለነ​ቢ​ያተ ሐሰት፥ “ይህ ሰው በአ​ም​ላ​ካ​ችን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም ተና​ግ​ሮ​ና​ልና ሞት አይ​ገ​ባ​ውም” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አለቆቹና ሕዝቡም ሁሉ ለካህናትና ለነቢያት። ይህ ሰው በአምላካችን በእግዚአብሔር ስም ተናግሮናልና ሞት አይገባውም አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አለቆቹና ሕዝቡም ሁሉ ለካህናትና ለነቢያት፦ “በአምላካችን በጌታ ስም ስለ ተናገረን ይህ ሰው ሞት አይገባውም” አሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካፓቱነ አሳይ ኡባይ ቄሳቶነ ትምቢትያ ኦድያዋንቶ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ሀ ብታኒ ሀይቃናዉ በሰና! አያዉ ጎፐ፥ እ መና ጎዳ ኑ ጾሳ ሱንን ኑዉ ኦዴዳ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaappatuunne Asay ubbay k'eesatoo nne timbbitiyaa odiyaawanttoo hawaadan yaageeddino; «Ha bitanii hayk'k'anaw bessena! Ayaw gooppe, I Med'inaa Godaa nu S'oossaa suntsan nuw odeedda» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin shuumetinne derezi ubbay qeesetassinne nabetas, «Hayssi addezi GODAA nu Xoossa sunththan haasayda gishshas hayqqanaas bessenna!» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ሹሜቲኔ ዴሬዚ ኡባይ ቄሴታሲኔ ናቤታስ፥ «ሃይሲ ኣዴዚ ጎዳ ኑ ጾሳ ሱንን ሃሳይዳ ጊሻስ ሃይቃናስ ቤሴና!» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀላቃትነ አሳ ኡባይ፥ ካህነትነ ናበት፥ “እ፥ ጎዳ፥ ኑ ፆሳ ሱንን ኑስ ኦድዳ ግሾ፥ ሀ አደይ ሀይቃናዉ በሰና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Halaqatinne asa ubbay, kahinetinne nabeti, “I, Godaa, nu Xoossaa sunthan nuus odida gisho, ha addey hayqanaw bessenna” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ባለሥልጣኖቹና ሕዝቡም ሁሉ ለካህናትና ለነቢያት፣ “ይህ ሰው በአምላካችን በእግዚአብሔር ስም ተናግሯልና ሊገደል አይገባውም” አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ መሪዎቹና ሕዝቡ፦ “ይህ ሰው የተናገረን በአምላካችን በእግዚአብሔር ስም ስለ ሆነ ሞት አይገባውም” ሲሉ ለካህናቱና ለነቢያቱ ተናገሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እቶም ኣሕሉቕን ኵሉ እቲ ህዝብን፥ ነቶም ካህናትን ነቢያትን “እዝ ሰብኣይ እዙይ፥ ብስም እግዚኣብሄር ኣምላኽና እዩ ዝተዛረበና እሞ፥ ሞት ኣይግብኦን እዩ” በልዎም።