Jeremiah 26:20 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብስም እግዚኣብሄር እተነበየ ሰብኣይ እውን ነበረ፡ ኡርያ ወዲ ሸማያ፡ ካብ ቂርያት ያኣሪም፡ ከም ኵሉ ቓላት ኤርምያስ ኣብ ልዕሊ እዛ ኸተማ እዚኣን ኣብ ልዕሊ እዛ ሃገር እዚኣን ተነበየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግሞም በእግዚአብሔር ስም ትንቢት የተናገረ አንድ ሰው ነበር፤ እርሱም የቂርያትይዓሪም ሰው የሸማያ ልጅ ኡርያ ይባል ነበር፤ በዚችም ከተማ፥ በዚችም ምድር ላይ እንደ ኤርምያስ ቃል ሁሉ ትንቢት ተናገረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም በእግዚአብሔር ስም ትንቢት የተናገረ አንድ ሰው ነበረ፤ እርሱም የቂርያትይዓሪም ሰው የሸማያ ልጅ ኦርዮ ይባል ነበር፤ በዚህችም ከተማ በዚህችም ምድር ላይ እንደ ኤርምያስ ቃል ሁሉ ትንቢት ተናገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደግሞም በጌታ ስም ትንቢት የተናገረ አንድ ሰው ነበረ፤ እርሱም የቂርያት-ይዓሪም ሰው የሸማያ ልጅ ኦርዮ ይባል ነበር፥ በዚህችም ከተማ በዚህችም ምድር ላይ እንደ ኤርምያስ ቃላት ሁሉ ትንቢት ተናገረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
(ቅርያት-ይኣሪማ ግያ ሳን ደእያ ሻማእያ ናኣ ኦርዮና ግያ እት ሀራ ብታኒ ደኤ፤ እካ ኤርማስ ኦዴዳዋዳን፥ ሀ ካታማ ቦላነ ሀ ቢታ ቦላ መና ጎዳ ሱንን ትምቢትያ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
(K'iriyaati-Yi'aariima giyaa saan de'iyaa Shamaa'iyaa na'aa Ooriyoona giyaa itti hara bitanii de'ee; ikka Ermaasi odeeddawaadan, ha katamaa bollanne ha biittaa bolla Med'inaa Godaa suntsan timbbitiyaa odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka beni wode Qiriyaate-Yi7aarime gizason diza Shama7e naa Ooriyoy dees; izikka Ermaasi yootida mala ha katama bollanne ha biitta bolla GODAA sunththan tinbite yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ቤኒ ዎዴ ቂሪያቴ-ዪኣሪሜ ጊዛሶን ዲዛ ሻማኤ ና ኦሪዮይ ዴስ፤ ኢዚካ ኤርማሲ ዮቲዳ ማላ ሃ ካታማ ቦላኔ ሃ ቢታ ቦላ ጎዳ ሱንን ቲንቢቴ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቅርያት-ይኣርማ ጌተትያ በሳን፥ ሻማያ ናኣ፥ ኦርዮና ጌተትያ እስ አደይ ደኤስ። እካ ኤርምያስ ኦድዳይሳዳ፥ ሀ ካታማ ቦላነ ሀ ቢታ ቦላ ጎዳ ሱንን ካሰ ትንብተ ኦድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qiriyat-Yi7aarima geetetiya bessan, Shamaya na7aa, Ooriyoona geetetiya issi addey de7ees. Ika Ermiyaasi odidaysada, ha katamaa bollanne ha biitta bolla Godaa sunthan kase tinbite odis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ደግሞም የቂርያትይዓሪም ሰው፣ የሸማያ ልጅ ኦርዮ፣ በእግዚአብሔር ስም ትንቢት የተናገረ ሌላው ሰው ነበር፤ እርሱም እንደ ኤርምያስ በዚህች ከተማና በዚህ ምድር ላይ ትንቢት ተናግሮ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በቂርያትይዓሪም የሚኖር የሸማያ ልጅ ኡሪያ የተባለ ሌላም ሰው ነበር፤ ይህ ሰው ልክ እንደ ኤርምያስ በዚህች ከተማና በዚህች ምድር ላይ ጥፋት እንደሚመጣ በእግዚአብሔር ስም ትንቢት ተናግሮ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምኡውን ትንቢት ዝተነበየ ኦርዮ ወዲ ሸማያ፥ በዓል ቅርያትየዓሪም ነበረ። ንሱ ኸዓ ኸም ኵለን ቃል ኤርሚያስ ገይሩ፥ ኣብ ከተማን ኣብዛ ምድሪ እዚኣን ትንቢት ተናገረ።