Jeremiah 29:9 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብስመይ ሓሶት ይነበዩኹም እዮም እሞ፡ ኣነ ኣይሰደድክዎምን፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በስሜ ሐሰተኛ ትንቢትን ይናገሩላችኋልና፤ እኔም አልላክኋቸውም፥” ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በስሜ ሐሰተኛ ትንቢትን ይናገሩላችኋልና፤ እኔም አልላክኋቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በስሜ ሐሰተኛ ትንቢትን ለእናንተ ይናገራሉ፤ እኔም አላክኋቸውም፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ታ ሱንን “ትምቢትያ” ጊደ ዎርዶባ ኦዲኖ፤ ታን ኡንቱንታ ኪታበይከ’ ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, unttunttu ta suntsan «Timbbitiyaa» giide worddobaa odiino; taani unttuntta kiittabeykke› yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti ta sunththan wordo tinbite yooteettes ta istta kiittabeekke› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ታ ሱንን ዎርዶ ቲንቢቴ ዮቴቴስ ታ ኢስታ ኪታቤኬ› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ታ ሱንን ዎርዶ ትንብተ ኦዶሶና፤ ታ ኤንታ ኪታብከ” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti ta sunthan wordo tinbite odoosona; ta enta kiittabike” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በስሜ ሐሰተኛ ትንቢት ይነግሯችኋል እንጂ እኔ አልላክኋቸውም” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱ በእኔ ስም የሚነግሩአችሁ ትንቢት ሁሉ ሐሰት ነው፤ እኔ ከቶ አላክኋቸውም፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም ብስመይ ሓሰት እዮም ዝንበዩልኩም ዘለዉ እምበር፥ ኣነ ኣይለኣኽክዎምን፤ ይብል እግዚኣብሄር።’ ”