Jeremiah 3:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ብዘመን ንጉስ ዮስያስ እውን፡ እቲ ፍንፉን እስራኤል ዝገበሮዶ ርኢኻዮ፧ ኣብ ነፍሲ ወከፍ ነዋሕቲ ከረንን ኣብ ትሕቲ ነፍሲ ወከፍ ለምለም ኣግራብን ደይባ፡ ኣብኡ ድማ ኣመንዝራ ትገብር ነበረት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም በንጉሡ በኢዮስያስ ዘመን እንዲህ አለኝ፥ “ከዳተኛዪቱ እስራኤል ያደረገችውን አየህን? ወደ ረዘመው ተራራ ሁሉ፥ ወደ ለመለመ ዛፍም ሁሉ በታች ሄደች፤ በዚያም አመነዘረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም በንጉሡ በኢዮስያስ ዘመን እንዲህ አለኝ። ከዳተኛይቱ እስራኤል ያደረገችውን አየህን? ወደ ረዘመው ተራራ ሁሉ ከለመለመ ዛፍም ሁሉ በታች ሄደች በዚያም ጋለሞተች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም በንጉሡ በኢዮስያስ ዘመን እንዲህ አለኝ፦ “ከዳተኛይቱ እስራኤል ያደረገችውን አየህን? ወደ ረዘመው ተራራ ሁሉ ከለመለመ ዛፍም ሁሉ በታች ሄደች በዚያም አመነዘረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ እዮስያስ ካተቴዳ ላይ፥ መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀና አማኑ ባይና እስራኤላታ ኦዳዋ ኔን በኣድ? አ ደርያ ኡባ ቦላነ ዳሻ ምቱ ኡባ ጋርሳ ባደ፥ ያን ሻርሙጻዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii Iyoosiyaasi kaateteedda laytsi, Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; «Hanna ammanuu bayinna Israa'eelata ootseeddawaa neeni be'aaddi? Aa deriyaa ubbaa bollanne daashsha mitsatuu ubbaa garssa baade, yan sharmus'aaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawo Iyosiyaasi kawotida layth GODAY taas, «Hanna ammanoy baynda Isra7eeley ooththidayssa neni be7adii? Iza dhoqqa zumbullata bolla kezada daashsha miththata garsan laymatadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎ ኢዮሲያሲ ካዎቲዳ ላይ ጎዳይ ታስ፥ «ሃና ኣማኖይ ባይንዳ ኢስራኤሌይ ኦዳይሳ ኔኒ ቤኣዲ? ኢዛ ቃ ዙምቡላታ ቦላ ኬዛዳ ዳሻ ሚታ ጋርሳን ላይማታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዋ እዮስያሳ ዎደ ጎዳይ ታኮ ሀይሳዳ ያግስ፦ “አማኖይ ባይና እስራኤለይ ኦዳባ ነ በአዲ? እያ ደረ ቦላነ ዳሻ ም ኡባ ጋርስ ባዳ ያን ላይማታሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawa Iyosyaasa wode Goday taako haysada yaagis: “Ammanoy bayna Isra7eeley oothidaba ne be7adii? Iya dere bollanne daashsha mitha ubbaa garsi bada yan laymatasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር በንጉሥ ኢዮስያስ ዘመን እንዲህ አለኝ፤ “ከዳተኛዪቱ እስራኤል ያደረገችውን አየህን? ከፍ ወዳለው ኰረብታ ሁሉ ወጥታ፣ ወደ ለመለመው ዛፍ ሥር ሁሉ ሄዳ በዚያ አመነዘረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኢዮስያስ በነገሠበት ዘመን እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “እምነት አጒዳይ የሆነችው እስራኤል ምን እንዳደረገች አይተሃልን? እርስዋ ከእኔ ተለይታ በየከፍተኛው ተራራና በየለመለመው ዛፍ ሥር ጣዖትን በማምለክ ርኲሰትን ፈጽማለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዮስያስ ነጊሱ ኣብ ዝነበረሉ ዘመን እግዚኣብሄር ከምዙይ በለኒ፦ “እዛ ኸዳዕ እስራኤል ዝገበረቶዶ ርኢኻ? ኣብ ኵሉ ነዋሕቲ እምባታትን ኣብ ትሕቲ ዅሉ ዝለምዐ ኣእዋምን ከይዳ ኣመንዘረት።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ብዘመን ንጉስ ዮስያስ ከምዚ በለኒ፡ እዛ ኸዳዕ እስራኤል ዝገበረቶዶ ርኢኻ ኣብ ነነዋሕቲ ኣኽራንን ኣብ ዘዝለምዔ ኣእዋምን ከይዳ ኣብኡ ኣመንዘረት።