Jeremiah 30:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ቍስልካ ዘይፍወስ፡ ቍስሊኻውን ብርቱዕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ስብራትህ የማይፈወስ፥ ቍስልህም ክፉ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ስብራትህ የማይፈወስ ቍስልህም ክፉ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ጌታ እንዲህ ይላል፦ ስብራትህ የማይፈወስ ቁስልህም የማይሽር ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ደሸይ ፓጸናዋ፤ ህንተ ማዱይካ ኢታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hintte deshetsay pas'ennawaa; hintte madutsaykka iita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Intte meqoy koolettenna; intte madunththay paxenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ኢንቴ ሜቆይ ኮሌቴና፤ ኢንቴ ማዱንይ ፓጼና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ህንተ መቆይ ኮለተና፤ ህንተ ማዱንይ ፓፀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Hinte meqoy kooletenna; hinte madunthay paxenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘ስብራትህ የማይጠገን፣ ቍስልህም የማይድን ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንዲህ ይላል፦ “ቊስላችሁ የማይፈወስ፥ ጒዳታችሁም ከባድ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ስብራትካ ዘይፅገን፥ ቍስልኻውን ብርቱዕ እዩ።