Jeremiah 30:5 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ድምጺ ምንቅጥቃጥ፡ ናይ ፍርሒ ድምጺ ሰሚዕና እምበር ናይ ሰላም ኣይኰነን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፥ “የሚያስፈራ ድምፅ ትሰማላችሁ፤ ፍርሀት ነው እንጂ ሰላም አይደለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። የሚያስፈራ ድምፅ ሰምተናል፤ የፍርሃት ነው እንጂ የሰላም አይደለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላልና፦ የሽብር ድምፅ ሰምተናል፤ የፍርሃት ነው እንጂ የሰላም አይደለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን አሳይ ያሻዉ ዋስያ ዋሱዋ ስሳድ፤ ዳጋማ ዋሶፐ አትና፥ ሀዌ ሳሮ ዋሶ ግደና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani Asay yashshaw waassiyaa waasuwaa sisaad; dagama waasoppe attina, hawe saro waaso gidenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Tani babonne shiro waaso siyays; saroykka deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ታኒ ባቦኔ ሺሮ ዋሶ ሲያይስ፤ ሳሮይካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታ ያሻነ ዳጋማ ዋሶ ስአስ፤ ዳጋማ ዋሶፐ አትሽን፥ ሳሮ ዋሶ ግደና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ta yashshanne dagama waaso si7as; dagama waasope attishin, saro waaso gidenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘የፍርሀትና የሽብር ጩኸት ተሰምቷል፤ ሰላምም የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“የሰላም ሳይሆን የመሸበርና የመርበድበድ ድምፅ ይሰማል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ እሞ፦ “ዘፍርሕ ድምፂ ሰማዕና፤ ናይ ፍርሓት እምበር ናይ ሰላም ኣይኮነን።