Jeremiah 30:8 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣርዑቱ ኻብ ክሳድኩም ክሰብሮ እየ፡ መእሰሪኹምውን ክሰብሮ እየ፡ ጓኖት ድማ ደጊም ኣይከገልግልዎን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያ ቀን እንዲህ ይሆናል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ቀንበርን ከአንገትህ እሰብራለሁ፤ እስራትህንም እበጥሳለሁ፤ ከእንግዲህም ወዲህ ለሌላ አትገዛም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያ ቀን እንዲህ ይሆናል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ ቀንበርን ከአንገትህ እሰብራለሁ፥ እስራትህንም እበጥሳለሁ፥ ከእንግዲህ ወዲህም ለሌላ አትገዛም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በዚያ ቀን እንዲህ ይሆናል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ፤ ቀንበርን ከአንገትህ እሰብራለሁ፥ እስራትህንም እበጥሳለሁ፥ ከእንግዲህ ወዲህም ባዕዳን አገልጋይ አያደርጉህም፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄ ጋላስ ታን ኡንቱንቱ ሞርግያፐ ሞርገ ም መንና፤ ኡንቱንቱ ቃሸቴዳ ሳንሳላታካ ዱና። ሀዋፐ ስንናዉ አላጋ ቢታ አሳይ ኡንቱንታ አይለየና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «He gallassi taani unttunttu morggiyaappe morgge mitsaa mentsana; unttunttu k'ashetteedda sanssalataakka duutsana. Hawaappe sintsanaw allaga biittaa Asay unttuntta ayileyena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay, «He gallas tani istta morgefe qambara menththana; istti qashettida sansalatakka duuththana; hayssafe guyen allagay istta haarenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ሄ ጋላስ ታኒ ኢስታ ሞርጌፌ ቃምባራ ሜንና፤ ኢስቲ ቃሼቲዳ ሳንሳላታካ ዱና፤ ሃይሳፌ ጉዬን ኣላጋይ ኢስታ ሃሬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ሄ ጋላሳን ታ ኤንታ ጋናፈ ቃምባራ መንና፤ ኤንቲ ቃሸትዳ ሳንላታ ዱና። ሄሳፈ ጉየ፥ አላጋ ቢታ አሳይ ኤንታ አይለየና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaafe Wolqaama Goday haysada yaagees: “He gallasan ta enta gannaafe qambara menthana; enti qashetida santhalaata duuthana. Hessafe guye, allaga biitta asay enta aylleyena.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘በዚያን ቀን’ ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ፤ ‘በጫንቃቸው ላይ ያለውን ቀንበር እሰብራለሁ፤ እስራታቸውንም እበጥሳለሁ፤ ከእንግዲህ ባዕዳን አይገዟቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል፦ “ያ ቀን በደረሰ ጊዜ በሕዝቤ ጫንቃ ላይ የተጫነውን የአገዛዝ ቀንበር እሰብራለሁ፤ ሰንሰለታቸውንም አስወግዳለሁ፤ ከዚያን በኋላ ለባዕዳን ሕዝብ ባሪያዎች አይሆኑም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“በታ መዓልቲ እቲኣ” ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፦ ነቲ ኣብ ክሳዶም ዘሎ ኣርዑት ክሰብሮ እየ፤ ነቲ መእሰሪኦምውን ክበትኮ እየ። ድሕሪ ደጊም ባዕዳን ኣይገዝእዎምን እዮም።