Jeremiah 31:13 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እታ ድንግል፡ ሓዘኖም ናብ ሓጐስ ክቕይሮምን ከጸናንዖምን፡ ብጓሂኦም ከኣ ክሕጐሱን እየ እሞ፡ ኣብ ሳዕስዒት ኪሕጐሱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያን ጊዜም ደናግሉ በዘፈን ደስ ይላቸዋል፤ ጐበዛዝቱና ሽማግሌዎቹም በአንድ ላይ ደስ ይላቸዋል፤ እኔም ልቅሶአቸውን ወደ ደስታ እመልሳለሁ፤ ከኀዘናቸውም ደስ አሰኛቸዋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያን ጊዜም ድንግሊቱ በዘፈን ደስ ይላታል፥ ጐበዛዝቱና ሽማግሌዎቹም በአንድ ላይ ደስ ይላቸዋል፤ ልቅሶአቸውንም ወደ ደስታ እመልሳለሁ፥ አጽናናቸውማለሁ፥ ከኅዘናቸውም ደስ አሰኛቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያን ጊዜም ድንግሊቱ በሽብሸባ ትደሰታለች፥ ጉልማሶቹና ሽማግሌዎቹም በአንድ ላይ ደስ ይላቸዋል፤ ልቅሶአቸውንም ወደ ደስታ እለውጣለሁ፥ አጽናናቸዋለሁም፥ ከኀዘናቸውም ደስ አሰኛቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ ጌላዮቱ ናሸቲደ ዱራና፤ ዎዳላቱካ ጭማቱካ ናሸታና። ታን ኡንቱንቱ ዬኩዋ ናሸቻዉ ላማና፤ ታን ኡንቱንታ ምንና፤ ኡንቱንቱ ካዩዋ ድራዉ ታን ኡንቱንታ ናሸቻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode geelayotuu nashettiide durana; wodallatuukka c'imatuukka nashettana. Taani unttunttu yeekuwaa nashshechchaw laammana; taani unttuntta mintsetsana; unttunttu kayyuwaa diraw taani unttuntta nashshechchana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode geela7oti ufayettidi yexxana; wodallatinne cimati guppana; ta istta yeehoza ufayssan laammana; ta istta muuzoteththafe minththeththana; ta isttas ufays immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ጌላኦቲ ኡፋዬቲዲ ዬጻና፤ ዎዳላቲኔ ጪማቲ ጉፓና፤ ታ ኢስታ ዬሆዛ ኡፋይሳን ላማና፤ ታ ኢስታ ሙዞቴፌ ሚንና፤ ታ ኢስታስ ኡፋይስ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ጌላኦት ኡፋይሳን ዱራና፤ ፓንትነ ጭማት ኡፋይታና። ታ ኤንታ ዬሁዋ ኡፋይሳን ላማና፤ ታ ኤንታ ምንና፤ ኤንታ አዛኑዋ ግሾ ኤንታ ኡፋይሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode geela7oti ufaysan durana; panthatinne cimati ufaytana. Ta enta yeehuwa ufaysan laammana; ta enta minthethana; enta azzanuwa gisho enta ufaysana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኰረዶች ይዘፍናሉ፤ ደስም ይላቸዋል፤ ጐረምሶችና ሽማግሌዎችም ይፈነጥዛሉ፤ ልቅሷቸውን ወደ ደስታ እለውጣለሁ፤ ከሐዘናቸውም አጽናናቸዋለሁ፤ ደስታንም እሰጣቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ልጃገረዶቻቸውም በደስታ ይጨፍራሉ፤ ወንዶች ወጣቶችና ሽማግሌዎችም ደስ ይላቸዋል፤ አጽናናቸዋለሁ፤ ለቅሶአቸውን ወደ ደስታ፥ ሐዘናቸውንም ወደ ሐሴት እለውጣለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እታ ድንግል ብጐይላ ባህ ክብላ እዩ፤ ኣጓብዝን ኣረጋውያንንውን፥ ሓቢሮም ክሕጐሱ እዮም፤ ንሓዘኖም ናብ ሓጐስ ክልውጦ እየ፤ ከፀናንዖምውን እየ።