Jeremiah 31:15 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ራማ ድምጺ መልቀስን መሪር ብኽያትን ተሰምዐ። ስለ ደቃ ዝበኸየት ራሄል ደቃ ስለ ዘይኮኑ ምጽንናዕ ኣብያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “የኀዘን፥ የልቅሶና የጩኸት ድምፅ በራማ ተሰማ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች፤ የሉምና ስለ ልጆችዋ መጽናናትን እንቢ አለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የዋይታና የመራራ ልቅሶ ድምፅ በራማ ተሰማ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች፤ የሉምና ስለ ልጆችዋ መጽናናትን እንቢ አለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፦ “የዋይታና የመራራ ልቅሶ ድምፅ በራማ ተሰማ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች፤ የሉምና ስለ ልጆችዋ መጽናናትን እንቢ አለች።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ዬኩነ ዝላሳይ ራማ ግያ ካታማን ስሰቴዳ፤ ራሄላ ባረ ናናቶ ዬካዉ፤ ኡንቱንቱ ዬዳ ድራዉ፥ አጋ ጊና፥ አገናን እጻዱ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Yeekuunne zilaassay Raama giyaa kataman sisetteedda; Raaheela bare naanaatoo yeekkaw; unttunttu d'ayeedda diraw, agga giina, aggenaan is's'aaddu» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Waasoynne camo yeehoy Eraama katamappe seetettides; izi nayti wurida gishshas Eraheela yeekkadus; minetonttaka ixxadus» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ዋሶይኔ ጫሞ ዬሆይ ኤራማ ካታማፔ ሴቴቲዴስ፤ ኢዚ ናይቲ ዉሪዳ ጊሻስ ኤራሄላ ዬካዱስ፤ ሚኔቶንታካ ኢጻዱስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ዬሆይነ ዘለልስ ራማ ካታማን ስኤትስ፤ ራሄላ ባ ናይታስ ዬካሱ፤ ኤንቲ ባይና ግሾ ዬሆ ምን እፃሱ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Yeehoynne zelelsi Rama kataman si7etis; Raheela ba naytas yeekasu; enti bayna gisho yeeho minthetho ixasu” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ዋይታና መራራ ልቅሶ ከራማ ተሰማ፤ ልጆቿ የሉምና፣ ራሔል አለቀሰች፤ መጽናናትም እንቢ አለች።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የዋይታና የመራራ ለቅሶ ድምፅ በራማ ተሰማ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ ታለቅሳለች፤ ልጆችዋ በሕይወት ስለሌሉ መጽናናትን እምቢ አለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣብ ኣርማቴም ድምፂ ዋይ ዋይታን፥ ድምፂ መሪር ብኽያትን ተሰምዐ፤ ራሄል ምእንቲ ደቃ በኸየት፤ የለዉን እሞ፤ ስለ ደቃ ምፅንናዕ ኣበየት።”