Jeremiah 31:25 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነታ ዝደኸመት ነፍስን ንዅሉ ሓዘንተኛ ነፍስን ኣጽጊበያ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የተጠማችውን ነፍስ ሁሉ አርክቻለሁና፥ የተራበችውንም ነፍስ ሁሉ አጥግቤአለሁና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የደከመችውን ነፍስ አርክቻለሁና፥ ያዘነችውንም ነፍስ ሁሉ አጥግቤአለሁና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የደከመችውን ነፍስ አርክቻለሁና፥ የዛለችውንም ነፍስ ሁሉ አጥግቤአለሁና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ዳቡራንቻቱዋ ዎልቃ ኦራና፤ ቃይ ኮሻቲደ ግልቄዳዋንታካ ካልሳና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani daaburanchchatuwaa wolk'k'aa ooratsana; k'ay koshatiide gilk'k'eeddawanttakka kalissana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani labbanida shemppoyo ooraxissana; daaburdaarokka minththana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ላባኒዳ ሼምፖዮ ኦራጺሳና፤ ዳቡርዳሮካ ሚንና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ዳቡራንቾታ ጋሽትሳና፤ ቃስ ኮሻትድ ግልቅዳይሳታ ካልሳና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani daaburanchota gashtisana; qassi koshatidi gilqidaysata kalsana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የዛለችውን ነፍስ ዐድሳለሁ፤ የደከመችውንም አበረታለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የደከሙትን ሁሉ ኀይላቸው እንዲታደስ አደርጋለሁ፤ በረሀብ ዝለው የነበሩትንም ምግብ በመስጠት አጠግባቸዋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዝደኸመት ነፍሲ ኣርውየ ኣለኹሞ፥ ንዝሓዘነት ነፍሲ ድማ ኣፅጊበ ኣለኹሞ።