Jeremiah 32:10 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ምስክር መዝጊበ ሓተምክዎ፡ መሰኻኽር ወሲደ ድማ ነቲ ገንዘብ ኣብ ሚዛን መዚነሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የው​ሉ​ንም ወረ​ቀት ጻፍሁ፤ አተ​ም​ሁ​ትም፤ ምስ​ክ​ሮ​ች​ንም ጠርቼ ብሩን በሚ​ዛን መዘ​ን​ሁ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በውሉም ወረቀት ላይ ፈረምሁ አተምሁትም፥ ምስክሮችንም ጠርቼ ብሩን በሚዛን መዘንሁለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በውሉም ሰነድ ላይ ፈረምሁ አተምሁትም፥ ምስክሮችንም ጠርቼ ብሩን በሚዛን መዘንሁለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሻማ ፓራማ ማርካቱ ደእያ ሳን ፓራማደ፥ አሻጋደ ማታፋ አን ዎድ፤ ሚሻካ ሚዛናን ልካደ እማድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shamaa paramaa markkatuu de'iyaa saan paramaade, ashagaade maatafaa an wotsaad; miishshaakka miizaanan likkaade immaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtada markkata sinththan wule waraqata paramada gordadis; miishshaakka meezaanen woththada qooda immadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስታዳ ማርካታ ሲንን ዉሌ ዋራቃታ ፓራማዳ ጎርዳዲስ፤ ሚሻካ ሜዛኔን ዎዳ ቆዳ ኢማዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሻማ ፕርማ ማርካት ደእያ በሳን ፓራማስ፤ ጎርዳስ፤ ማታመ እያ ቦላ ዎስ፤ ሚሽያ ምዛነን ልካዳ እያዉ እማስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shama pirimaa markati de7iya bessan paramas; gordas; maatame iya bolla wothas; miishiya mizaanen likada iyaw immas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በውሉም ሰነድ ላይ ፈረምሁ፤ አሸግሁትም። ብሩንም በምስክሮች ፊት በሚዛን መዘንሁለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የግዢውንም ውል ምስክሮች ባሉበት ፈርሜ አሸግሁት፤ ገንዘቡንም በሚዛን መዝኜ ሰጠሁት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ውዕሊ ኣብ መፅሓፍ ፅሒፈ ፊርማይ ኣንበርኩ፤ ምስክር ፀዊዐ ድማ ነቲ ቕርሺ ብሩር ብሚዛን መዘንኩሉ።