Jeremiah 32:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንኣሽሓት ትምሕሮም፡ ኣበሳ ኣቦታት ድማ ኣብ ሕቝፊ እቶም ብድሕሪኦም ዝነበሩ ደቆም ትፈድዮም፡ እቲ ዓብዪ፡ ሓያል ኣምላኽ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ስሙ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ታላቅና ኀያል አምላክ ሆይ! ለብዙ ሺህ ምሕረትን ታደርጋለህ፤ የአባቶችንም በደል ከእነርሱ በኋላ በልጆቻቸው ብብት ትመልሳለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለብዙ ሺህ ምሕረት ታደርጋለህ፥ የአባቶችንም በደል ከእነርሱ በኋላ በልጆቻቸው ብብት ትመልሳለህ፤ ስምህ ታላቅና ኃያል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለብዙ ሺህ ትውልድ ጽኑ ፍቅርን ታሳያለህ፥ የአባቶችንም በደል ከእነርሱ በኋላ በልጆቻቸው ብብት ትመልሳለህ፤ ታላቅና ኃያል አምላክ ሆይ! ስምህ የሠራዊት ጌታ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ሻአቶ አገና ሲቁዋ በሳሳ፤ ሽን አዎቱዋ ባይዙዋ ኡንቱንቱ ናናቱዋ ቦላ ዛራሳ። አቤት ቃነ ዎልቃማ ጾሳዉ፥ ነ ሱንይ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ ጌተቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni sha"atoo aggena siik'uwaa bessaasa; shin aawotuwaa bayzzuwaa unttunttu naanatuwaa bolla zaaraasa. Abeet d'ok'k'anne wolk'k'aama S'oossaw, ne suntsay Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa geetettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni ne siiqonne kiyateth shii yeleta gakkanaas bessaasa; gido attiin aawata mooro istta nayta bolla zaaraasa. Abeet gitanne wolqqama Xoossawu! Ne sunththay GODAA Ubbaafe Wolqqama Xoossa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ኔ ሲቆኔ ኪያቴ ሺ ዬሌታ ጋካናስ ቤሳሳ፤ ጊዶ ኣቲን ኣዋታ ሞሮ ኢስታ ናይታ ቦላ ዛራሳ። ኣቤት ጊታኔ ዎልቃማ ጾሳዉ! ኔ ሱንይ ጎዳ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ ነ ሲቁዋ ሙኩሉ አሳስ በሳሳ፤ ሽን አዋታ ናጋራ ኤንታ ናይታ ቦላ ዛራሳ። አቤት ግታነ ዎልቃማ ፆሳዉ፥ ነ ሱንይ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ጌተቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni ne siiquwa mukulu asaas bessaasa; shin aawata nagaraa enta nayta bolla zaarasa. Abeeti gitanne wolqaama Xoossaw, ne sunthay Ubbaafe Wolqaama Godaa geetetees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፍቅርና ቸርነትን ለእልፍ አእላፍ ታሳያለህ፤ ይሁን እንጂ የአባቶችን በደል ከእነርሱ በኋላ በሚነሡ ልጆቻቸው ጕያ ትመልሳለህ፤ ስምህ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሆነ፣ ታላቅና ኀያል አምላክ ሆይ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለብዙ ሺህ ሕዝብ ዘለዓለማዊ ፍቅርህን አሳይተሃል፤ ይሁን እንጂ አባቶቻቸው በሠሩት ኃጢአት ምክንያት ልጆቻቸውን ትቀጣለህ፤ አንተ ታላቅና ኀያል አምላክ ነህ፤ አንተ ሁሉን ቻይና ስምህም የሠራዊት ጌታ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻ ነእላፋት ምሕረት እትገብር፥ ግና ብበደል ኣቦታት ድማ ንውሉዶም እትቐፅዕ ኣምላኽ ኢኻ። ንስኻ ዓቢይን ሓያልን ኣምላኽ ኢኻ፤ ስምካ ኸዓ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር እዩ።