Jeremiah 32:19 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንነፍሲ ወከፍ ከም መገዱን ከም ፍረ ተግባራቱን ክትህብዎ፡ ኣዒንትኹም ንዅሉ መገድታት ደቂ ሰብ ክፉታት እየን እሞ፡ ብምኽሪ ዓበይትን ብስራሕ ሓያላትን እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር በምክር ታላቅ በሥራም ብርቱ ነህ፤ ስምህ ታላቅ የሆነ፥ ኀያል፥ ሁሉን ቻይ እግዚአብሔር ለሁሉም እንደ መንገዱና እንደ ሥራው ፍሬ ትሰጥ ዘንድ ዐይኖችህ በሰው ልጆች መንገድ ሁሉ ተገልጠዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በምክር ታላቅ በሥራም ብርቱ ነህ፤ ለሁሉም እንደ መንገዱና እንደ ሥራው ፍሬ ትሰጥ ዘንድ ዓይኖችህ በአዳም ልጆች መንገድ ሁሉ ተገልጠዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በምክር ታላቅ በሥራም ብርቱ ነህ፤ ለሁሉም እንደ መንገዱና እንደ ሥራው ፍሬ ለመስጠት ዐይኖችህ በአዳም ልጆች መንገድ ሁሉ ተገልጠዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ነ ዞሪ ዎልቃማ፤ ነ ኦያ ኦሱካ ዎልቃማ። አሳ ኦግያ ኡባ ኔን በኣሳ፤ አሳዉ ኡባዉካ አ ኦግያዳንነ አ ኦሱዋዳን ዛራሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ne zorii wolk'k'aama; ne ootsiyaa oosuukka wolk'k'aama. Asaa ogiyaa ubbaa neeni be'aasa; asaw ubbawukka Aa ogiyaadaaninne Aa oosuwaadan zaaraasa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne halchchoy gita; neni ne ooson mino; ne ayfeti asa oge ubbaa xeelleettes; issaas issaas iza oge malanne iza ooso mala ne immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ሃልቾይ ጊታ፤ ኔኒ ኔ ኦሶን ሚኖ፤ ኔ ኣይፌቲ ኣሳ ኦጌ ኡባ ጼሌቴስ፤ ኢሳስ ኢሳስ ኢዛ ኦጌ ማላኔ ኢዛ ኦሶ ማላ ኔ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ሀልቾይ ግታ፤ ነ ኦያ ኦሶይ ዎልቃማ። አሳ ኦገ ኡባ ነ በኣሳ፤ አሳ ኡባስ እያ ኦግያዳነ እያ ኦሱዋዳ ዛራሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne halchoy gita; ne oothiya oosoy wolqaama. Asa oge ubbaa ne be7aasa; asa ubbaas iya ogiyadanne iya oosuwada zaarasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዕቅድህ ታላቅ፣ በሥራም ብርቱ ነህ፤ ዐይኖችህ የሰው ልጆችን መንገዶች ሁሉ ያያሉ፤ ለእያንዳንዱም እንደ መንገዱና እንደ ሥራው ትከፍለዋለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዓላማህ ታላቅ ነው፤ ሥራህም ኀያል ነው፤ ሕዝቦች የሚያደርጉትን ነገር ሁሉ ታያለህ፤ ለእያንዳንዱም ሰው እንደአካሄዱና እንደየሥራው ዋጋውን ትከፍላለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻ ብምኽርኻ ዓብዪ፥ ብግብርኻ ብርቱዕ ኢኻ፤ ንነፍሲ ወከፍ ከከም መንገዶምን፥ ከከም ግብሮምን ምእንቲ ኽትህቦም ከዓ፥ ኣዒንትኻ ኣብ ኵለን መንገድታት ደቂ ኣዳም ክፉታት እየን።