Jeremiah 32:25 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስኻ ድማ ከምዚ በልካኒ፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ነታ ምድሪ ብገንዘብ ገዚእካ መሰኻኽር ውሰድ። እታ ኸተማ ኣብ ኢድ ከለዳውያን ተዋሂባ እያ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አንተም ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! እርሻውን በብር ግዛ፤ ምስክሮችንም ጥራ አልኸኝ፤ እኔም ውሉን ጽፌ አተምሁ፤ ምስክሮችንም አቆምሁ፤ ከተማዪቱ ግን ለከለዳውያን እጅ ተሰጥታለች።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንተም፥ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ። እርሻውን በብር ግዛ ምስክሮችንም ጥራ አልኸኝ፤ ከተማይቱ ግን ለከለዳውያን እጅ ተሰጥታለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምንም እንኳ ከተማይቱ ለከለዳውያን እጅ ተላልፋ ብትሰጥም፤ አቤቱ ጌታ ሆይ! አንተ ግን፦ “እርሻውን በብር ግዛ ምስክሮችንም ጥራ” አልኸኝ።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ካታማይ ባብሎነቶ እመታናዉ ሀኖደካ፥ ኔን ታና፥ ‘ማርካቱዋ ጼሳደ፥ ሻሉዋን ሀ ጋድያ ሻማ’ ያጋዳ” ያጋደ ዎሳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, katamay Baabloonetoo imettanaw hanoodekka, neeni taana, ‹Markkatuwaa s'eesaade, shaluwaan ha gadiyaa shamma› yaagaadda» yaagaade woossaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abeet Ubbaafe Wolqqama GODAWU! Katamaya Baabiloonetas aadhdha imeteththa bolla dishin, ‹Gadaa biran shamma; shammashe markka sinththan shamma› gaasa» ga woossadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣቤት ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳዉ! ካታማያ ባቢሎኔታስ ኣ ኢሜቴ ቦላ ዲሺን፥ ‹ጋዳ ቢራን ሻማ፤ ሻማሼ ማርካ ሲንን ሻማ› ጋሳ» ጋ ዎሳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አቤት ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ካታማይ ባብሎነ አሳስ እመታናዉ ሀንያ ዎደካ ነ ታና፥ ‘ማርካ ፄጋዳ፥ ሚሸን ጋድያ ሻማ’ ጋዳሳ” ያጋዳ ዎሳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abeeti Ubbaa Haariya Godaw, katamay Babiloone asaas imetanaw haniya wodeka ne tana, ‘Marka xeegada, miishen gadiya shamma’ gadasa” yaagada woossas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንተ ግን ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ ከተማዪቱ ለባቢሎናውያን ዐልፋ እየተሰጠች፣ ‘መሬቱን በብር ግዛ፤ ግዥውንም በምስክሮች ፊት ፈጽም’ ትለኛለህ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! ከተማይቱ በባቢሎናውያን ልትያዝ ተቃርባ ሳለ መሬቱን በምስክሮች ፊት እንድገዛ ያዘዝከኝ አንተ ነህ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኦ ጐይታ እግዚኣብሄር፥ እታ ኸተማ ኣብ ኢድ ባቢሎናውያን ተውሂባ እንተላስ፥ ንስኻ ‘ግራት ብገንዘብ ዓድግ ምስክር ከዓ ሓዘሉ’ በልካኒ።”