Jeremiah 32:29 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ምስ እዛ ኸተማ እዚኣ ዚዋግኡ ከለዳውያን ድማ መጺኦም ነዛ ኸተማ እዚኣ ሓዊ ኣንዲዶም ምስቶም ንበዓል ዕጣን ዘዕጠኑሉን ንኻልኦት ኣማልኽቲ መስዋእቲ መስተ ዘፍሰሱሉን ኣባይቲ ሓቢሮም ከቃጽልዋ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይችን ከተማ የሚወጉ ከለዳውያን ይመጣሉ፤ ከተማዋንም በእሳት ያነድዱአታል፤ ያስቈጡኝም ዘንድ በሰገነታቸው ላይ ለበዓል ያጠኑባቸውን፥ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥን ቍርባን ያፈሰሱባቸውን ቤቶች ያቃጥሉአቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህችን ከተማ የሚወጉ ከለዳውያን መጥተው በእሳት ያነድዱአታል፥ ያስቈጡኝም ዘንድ በሰገነታቸው ላይ ለበኣል ካጠኑባቸው፥ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥን KWrባን ካፈሰሱባቸው ቤቶች ጋር ያቃጥሉአታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህችን ከተማ የሚወጉ ከለዳውያን መጥተው በእሳት ያነድዱአታል፥ እኔንም ለማስቈጣት በሰገነታቸው ላይ ለበዓል ካጠኑባቸው፥ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥን ቁርባን ካፈሰሱባቸው ቤቶች ጋር ያቃጥሉአታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀ ካታማ ቦላ ኦላዉ ከሴዳ ባብሎነቱ ዪደ፥ ካታማ ታማን ጹጋና፤ ጎልያ ቦላን ደምባዪደ ኦድኖ ባኣላዉ እጻና ጩዋይሲድነ ሀራ ጾሳቶ ኡሻ ያርሹዋ ጉሲደ፥ ታና ሀንቀዳ አሳቱ ደኤዳ ጎለቱዋካ ጹጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha katamaa bolla olaw keseedda Baabloonetuu yiide, katamaa taman s'uuggana; golliyaa bollan dembbayiide ootseeddino Ba'aalaw is'aanaa c'uwaysiidinne hara s'oossatoo ushshaa yarshshuwaa gussiide, taana hank'k'etseedda asatuu de'eedda golletuwaakka s'uuggana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Katamayo oliza Baabilooneti yiidi katamay giddo gelana; izokka taman xuuggana; tana hanqeththanaas asay bantta keeththa pooqe pooqe bolla Ba7aales exaane cu7asidasohotanne eeqa xoossatas ushsha yarsho shiishshida keeththata ubbaa istti xuuggana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካታማዮ ኦሊዛ ባቢሎኔቲ ዪዲ ካታማይ ጊዶ ጌላና፤ ኢዞካ ታማን ጹጋና፤ ታና ሃንቄናስ ኣሳይ ባንታ ኬ ፖቄ ፖቄ ቦላ ባኣሌስ ኤጻኔ ጩኣሲዳሶሆታኔ ኤቃ ጾሳታስ ኡሻ ያርሾ ሺሺዳ ኬታ ኡባ ኢስቲ ጹጋና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀ ካታማ ተቅዳ ባብሎነ አሳይ ይድ፥ ካታማ ታማን ፁጋና፤ ፖቅያ ቦላ ባኣለ ኤቃስ እፃነ ጩይስሸነ ሀራ ፆሳታስ ኡሻ ያርሾ ጉስሸ ታና ሀንቀዳ አሳይ ደእያ ኬትካ ፁገታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha katama teqida Babiloone asay yidi, katamaa taman xuuggana; pooqiya bolla Ba7aale eeqas ixaane cuyisishenne hara xoossatas ushsha yarsho gussishe tana hanqethida asay de7iya keethatika xuugetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከተማዪቱን የሚወጓት ባቢሎናውያን ወደ ውስጥ ይገባሉ፤ በእሳትም ያቃጥሏታል፤ ያስቈጡኝ ዘንድ ሕዝቡ በየሰገነቱ ላይ ለበኣል ያጠኑባቸውንና ለሌሎችም አማልክት የመጠጥ ቍርባን ያቀረቡባቸውን ቤቶች ጭምር ያነድዳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህችን ከተማ የከበቡ ባቢሎናውያን መጥተው ያቃጥሉአታል፤ እንደዚሁም እኔን ለማስቈጣት በጣራዎቻቸው ላይ ለባዓል ጣዖት ዕጣን ያጥኑባቸው የነበሩትንና ለሌሎችም ጣዖቶች የመጠጥ መሥዋዕት ያቀርቡባቸው የነበሩትን ቤቶች ያቃጥላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ነዛ ኸተማ እዚኣ ዝወግኡ ከለዳውያን ከዓ፥ ክመፁን ነታ ኸተማውን ከባርዕዋን እዮም፤ ከቘጥዑኒ ኢሎም ኣብ ሰገነት፥ ምስተን ንጣዖት በዓል ዝዓጠኑለን ንኻልኦት ኣማልኽቲ ድማ መስዋእቲ መስተ ዘፍሰሱለን ኣባይቲ ኸቃፅልዋ እዮም።