Jeremiah 33:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር፡ ፈጣሪኣ፡ እቲ ዝፈጠራ እግዚኣብሄር፡ ከጽንዓ፡ ከምዚ ይብል። እግዚኣብሄር ስሙ እዩ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ስሙ እግዚአብሔር የሆነ፥ ምድርን የፈጠራት፥ የሠራትና ያጸናት እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስሙ እግዚአብሔር የሆነ፥ ያደረገው እግዚአብሔር፥ ያጸናውም ዘንድ የሠራው እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ስሙ ጌታ የሆነ፥ ምድርንም የፈጠረ ጌታ፥ ሊያጸናውም የሠራው ጌታ እንዲህ ይላል፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳኣ መዳ መና ጎዳይ፥ ጊግሲደ አ ሳኣን ዎዳ መና ጎዳይ፥ አ ሱንይካ መና ጎዳ ጌተትያዌ ታና ሀዋዳን ያጌ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Sa'aa med'd'eedda Med'inaa Goday, giigissiide Aa sa'aan wotseedda Med'inaa Goday, Aa suntsaykka Med'inaa Godaa geetettiyaawe taana hawaadan yaagee;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sa7aa medhdhiday, giigsidaynne yoch yeggida GODAY, izas sunththayka GODAA gididay,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳኣ ሜዳይ፥ ጊግሲዳይኔ ዮች ዬጊዳ ጎዳይ፥ ኢዛስ ሱንይካ ጎዳ ጊዲዳይ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳኣ መዳ ጎዳይ፥ ጊግስድ እያ በሳን ዎዳ ጎዳይ፥ እያ ሱንይ ጎዳ ጌተተይስ ሀይሳዳ ያጌስ፦
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Sa7aa medhida Goday, giigisidi iya bessan wothida Goday, iya sunthay Godaa geeteteysi haysada yaagees:
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ምድርን የፈጠራት፣ ያበጃትና የመሠረታት እግዚአብሔር ፣ ስሙ እግዚአብሔር የሆነ፣ እርሱ እንዲህ ይላል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ምድርን የፈጠራትና ያዘጋጃት፥ ተደላድላም እንድትኖር ያደረጋት እግዚአብሔር ተናገረኝ፤ ስሙም ጌታ እግዚአብሔር ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስሙ እግዚኣብሄር ዝኾነ፥ ንምድሪ ዝፈጠራን ዝመስረታን ዘፅንዓን እግዚኣብሄር፥ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦