Jeremiah 33:5 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምስ ከለዳውያን ኪዋግኡ እዮም ዚመጹ፣ ግናኸ ብቍጥዓይን ብቍጥዓይን ዝቐተልክዎምን ብሰንኪ ዅሎም ክፍኣቶም ገጸይ ካብዛ ኸተማ እዚኣ ዝሓብእኩዎምን ሰባት ሬሳታት ንምምላእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የከለዳውያን ተዋጊዎች ለመዋጋት መጥተዋል፤ ነገር ግን በቍጣዬና በመዓቴ በገደልኋቸው ሰዎች ሬሳዎች እሞላታለሁ፥ ስለ ክፋታቸው ሁሉ ፊቴን ከዚህች ከተማ እመልሳለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከለዳውያን ለመዋጋት መጥተዋል፤ ነገር ግን በKWTaዬና በመዓቴ በገደልኋቸው ሰዎች ሬሳዎች ሊሞሉአቸው ነው፥ ስለ ክፋታቸው ሁሉ ፊቴን ከዚህች ከተማ ሰውሬአለሁና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከለዳውያን ጋር ለመዋጋት ወጥተዋል፤ ነገር ግን በቁጣዬና በመዓቴ በገደልኋቸው ሰዎች ሬሳዎች ሊሞሉአቸው ነው፥ ስለ ክፋታቸው ሁሉ ፊቴን ከዚህች ከተማ ሰውሬአለሁና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተናና ኦለታናዉነ ታን ታ ሀንቁዋንነ ይሉዋን ሾጫና አሳቱዋ አሃ ሄ ሳአቱዋን ኩንናዉ ባብሎነቱ ገሊኖ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኢታተ ኡባ ድራዉ፥ ታን ሀ ካታማፐ ታ ሶምኡዋ ገንድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenana olettanawunne taani ta hank'k'uwaaninne yiluwaan shoc'ana asatuwaa anhaa he sa'atuwaan kuntsanaw Baabloonetuu geliino. Ayaw gooppe, unttunttu iitatetsaa ubbaa diraw, taani ha katamaappe ta som"uwaa gentsaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
‹Haytanti ta hanqoninne bashshan wodhiza asata ahan kumana; istta iitateththaa gishshas tani ta ayfeso ha katamayppe haraso zaarana› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
‹ሃይታንቲ ታ ሃንቆኒኔ ባሻን ዎዛ ኣሳታ ኣሃን ኩማና፤ ኢስታ ኢታቴ ጊሻስ ታኒ ታ ኣይፌሶ ሃ ካታማይፔ ሃራሶ ዛራና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ኢታተ ጋሶን፥ ታ ሀ ካታማ ቦላፈ ታ ሶምኡዋ ደንዳ ግሾ፥ ህንተራ ኦለታናዉ ታኒ ታ ሀንቁዋን ሾጫና አሳ አሀን ሀ በሳን ኩንናዉ ባብሎነት ገላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta iitatetha gaason, ta ha katamaa bollafe ta som7uwa denthida gisho, hintera oletanaw taani ta hanquwan shocana asaa ahan ha bessan kunthanaw Babilooneti gelana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
‘እነዚህ በቍጣዬና በመዓቴ በምገድላቸው ሰዎች ሬሳ ይሞላሉ፤ ስለ ክፋቷ ሁሉ ከዚህች ከተማ ፊቴን እሰውራለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከሕዝቡ መካከል ከባቢሎናውያን ጋር በሚዋጉበት ጊዜ ከክፋታቸው የተነሣ እኔ ፊቴን ከዚህች ከተማ ስላዞርኩ በቊጣዬና በመዓቴ በምገድላቸው ሬሳዎች ቤቶቹ የተሞሉ ይሆናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምስ ከለዳውያን ክዋግኡ መፂኦም እዮም፤ እዚኣቶም ብሬሳታት እቶም ኣነ ብቝጥዓይ ዝቐተልኩዎም ሰባት ክመልእዋ እዮም። ብሰንኪ ዅሉ ኽፍኣቶም ካብዛ ኸተማ እዚኣ ገፀይ መሊሰ ኣለኹ።