Jeremiah 34:15 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ድማ ተገልቢጥኩም፡ ነፍሲ ወከፍ ንሓርነት ብጻዩ ብምጽዋዕ ኣብ ኣዒንተይ ቅኑዕ ገይርኩም ኣለኹም። ኣብታ ብስመይ እትጽዋዕ ቤት ድማ ኣብ ቅድመይ ቃል ኪዳን ኣቲኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተም ዛሬ ተመልሳችሁ ሰው ሁሉ ባልንጀራውን አርነት ለማውጣት ዓመተ ኅድገትን በማድረግ በዐይኔ ፊት ቅን የሆነውን ነገር አድርጋችሁ ነበር፤ ስሜም በሚጠራበት ቤት ውስጥ በፊቴ ቃል ኪዳን አድርጋችሁ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተም ዛሬ ተመልሳችሁ ሰው ሁሉ ባልንጀራውን አርነት ለማውጣት አዋጅ በመንገር ለዓይኔ ደስ የሚያሰኝን ነገር አድርጋችሁ ነበር፥ በስሜም በሚጠራበት ቤት ውስጥ በፊቴ ቃል ኪዳን አድርጋችሁ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተም ዛሬ ተመልሳችሁ፥ ሰው ሁሉ ባልንጀራውን አርነት ለማውጣት አዋጅ በመንገር ለዓይኔ ደስ የሚያሰኝን ነገር አድርጋችሁ ነበር፥ ስሜም በተጠራበት ቤት ውስጥ በፊቴ ቃል ኪዳን አድርጋችሁ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተካ ማታ ዎድያፐ ካሰ ህንተ ናጋራ አጊደ፥ አይለቱዋ አይለተፐ ከሳናዉ አዋዬድታ፤ ታ ስንን ልከባ ኦድታ። ቃይ ሄዋ ኦናዉ ታ ስንን፥ ታ ሱንይ ጼሰትያ ታ ጌሻ ጎልያን ጫቁዋ ጫቀቴድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttekka mata wodiyaappe kase hintte nagaraa aggiide, ayiletuwaa ayiletetsaappe kessanaw awaayeeddita; ta sintsan likkebaa ootseeddita. K'ay hewaa ootsanaw ta sintsan, ta suntsay s'eesettiyaa ta Geeshsha Golliyaan c'aak'uwaa c'aak'k'eteeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7i intte maaroteththan gelidi ta sinththan lo7o ooso ooththideta; intte issoy issoy Ibraawe gidida intte dabboti aylleteththafe la7a kezana mala awajjideta; ta sunththay izan xeygettiza Keeththaan ta sinththan caaqo qaala gelideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢ ኢንቴ ማሮቴን ጌሊዲ ታ ሲንን ሎኦ ኦሶ ኦዴታ፤ ኢንቴ ኢሶይ ኢሶይ ኢብራዌ ጊዲዳ ኢንቴ ዳቦቲ ኣይሌቴፌ ላኣ ኬዛና ማላ ኣዋጂዴታ፤ ታ ሱንይ ኢዛን ጼይጌቲዛ ኬን ታ ሲንን ጫቆ ቃላ ጌሊዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተካ ማታ ዎደፐ ካሰ ህንተ ናጋራፐ ስሚድ፥ አይለታ ላአ ከሳናዉ አዋጅደታ፤ ታ ስንን ሱረባ ኦደታ። ቃስ ሄሳ ኦናዉ ታ ስንን፥ ታ ሱንይ ፄገትያ ታ ኬን ጫቅደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteka mata wodepe kase hinte nagaraape simmidi, aylleta la77a kessanaw awaajideta; ta sinthan suureba oothideta. Qassi hessa oothanaw ta sinthan, ta sunthay xeegetiya ta keethan caaqideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንተም አሁን ንስሓ በመግባት በፊቴ ትክክለኛ ነገር አደረጋችሁ፤ እያንዳንዳችሁም ለወገኖቻችሁ ነጻነት ዐወጃችሁ፤ ስሜ በሚጠራበት ቤትም በፊቴ ቃል ኪዳን ገባችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነሆ እናንተም ከጥቂት ቀኖች በፊት ተጸጸታችሁ እኔን ደስ የሚያሰኝ ነገር መሥራት ጀምራችሁ ነበር፤ ሁላችሁም ከእስራኤላውያን ወገን የሆኑ ባሪያዎቻችሁን ነጻ ለመልቀቅ ተስማማችሁ፤ እኔ በምመለክበትም ቤተ መቅደስ ተሰብስባችሁ በፊቴ ቃል ኪዳን ገባችሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻትኩም ሎሚ ተመሊስኩም፥ ነፍሲ ወከፍኩም ንብፃዩ ሓራ ምውፃእ ብምእዋጅኩም ከዓ፥ ኣብ ቅድሚ ዓይነይ ቅኑዕ ገበርኩም። ኣብታ ብስመይ ዝተሰምየት ቤት ድማ፥ ኣብ ቅድመይ ኪዳን ኣተኹም።