Jeremiah 36:27 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ፡ እቲ ንጉስ ነቲ ጥቕላል ምስ ኣንደደ፡ እቲ ባሩኽ ኣብ ኣፍ ኤርምያስ ዝጸሓፎን ዝበሎን ቓላት ምስ ኣቃጸሎ፡ ቃል እግዚኣብሄር ናብ ኤርምያስ መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም፥ ባሮክ ከኤርምያስ አፍ የጻፈው ቃል ያለበትን ክርታስ ካቃጠለ በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ክርስታሱንና ባሮክ ከኤርምያስ አፍ የጻፈውን ቃል ካቃጠለ በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም ኤርምያስ ለባሮክ እየነገረው የጻፈውን ቃላት የያዘውን ክርታስ ካቃጠለ በኋላ የጌታ ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤርማስ ኦድና፥ ባሩክ ጻፌዳ ቃላይ ደእያ ማጻፋ ካቲ ጹግ ስምና፥ መና ጎዳ ቃላይ ኤርማሳኮ ሀዋዳን ያጊደ ዬዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ermaasi odina, Baaruki s'aafeedda k'aalay de'iyaa mas'aafaa kaatii s'uuggi simmina, Med'inaa Godaa k'aalay Ermaasakko hawaadan yaagiidde yeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ermaasi yootishin Baarokey xaafida xaaththa maxaafa kawozi xuuggidaappe guye GODAA qaalay Ermaasakko yiidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤርማሲ ዮቲሺን ባሮኬይ ጻፊዳ ጻ ማጻፋ ካዎዚ ጹጊዳፔ ጉዬ ጎዳ ቃላይ ኤርማሳኮ ዪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤርምያስ ኦድን፥ ባሮክ ፃፍዳ ማፃፋ ካዎይ ፁግድ ስምን፥ ጎዳ ቃላይ ኤርምያሳኮ ሀይሳዳ ያግሸ ይስ፦
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ermiyaasi odin, Baaroki xaafida maxaafaa kawoy xuuggidi simmin, Godaa qaalay Ermiyaasako haysada yaagishe yis:
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡ፣ ባሮክ ከኤርምያስ አፍ ተቀብሎ የጻፈው ቃል ያለበትን ብራና ካቃጠለ በኋላ፤ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ እየነገርኩት ባሮክ የጻፈውን የብራና ጥቅል ንጉሥ ኢዮአቄም ካቃጠለው በኋላ ሌላ የሚጠቀለል ብራና ወስጄ የቀድሞውን ቃል እንደገና እንድጽፈው እግዚአብሔር አዘዘኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስ ነቲ ባሮክ ካብ ኣፍ ኤርሚያስ ተቐቢሉ ዝፀሓፎ ቓል ዘለዎ ብራና ምስ ኣቃፀለ፥ ከምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናብ ኤርሚያስ መፀ።