Jeremiah 37:10 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንብዘሎ ሰራዊት ከለዳውያን ምሳኻትኩም ዚዋግኡ እንተትስዕርዎምን ኣብ መንጎኦም ውጉኣት ጥራይ እንተ ዚተርፉንሲ፡ ነፍሲ ወከፎም ኣብ ድንኳኖም ደው ኢሎም ነዛ ኸተማ ብሓዊ ምቃጸላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን እና​ን​ተን የሚ​ወ​ጉ​ትን የከ​ለ​ዳ​ው​ያ​ንን ጭፍራ ሁሉ ብት​መቱ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ጥቂት ተወ​ግ​ተው ያል​ሞቱ ቢቀሩ ሁሉ እያ​ን​ዳ​ንዱ በስ​ፍ​ራው ይነ​ሣሉ፤ ይህ​ቺ​ንም ሀገር በእ​ሳት ያቃ​ጥ​ላሉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተም የሚዋጉትን የከለዳውያንን ሠራዊት ሁሉ ብትመቱት ኖሮ፥ ከእነርሱም የተወጉት ብቻ ቢቀሩ ኖሮ፥ ሁሉ እያንዳንዱ በድንኳኑ ተነሥቶ ይህችን ከተማ በእሳት ባቃጠሉአት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተንም የሚወጉዋችሁን የከለዳውያንን ሠራዊት ሁሉ ድል ብታደርጉ እንኳ ከእነርሱም መካከል የቆሰሉ ሰዎች ብቻ ቢቀሩ፥ እነርሱም ሁሉ ከየድንኳኖቻቸው ይነሣሉ ይህችንም ከተማ በእሳት ያቃጥላታል።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ ባብሎነ ኦላንቻቱዋ ሙልያ ጾንንቶነ ኡንቱንቱፐ አቲደ፥ ኦላን ማዱጺደ፥ ዱንካንያ ግዶን ግሴዳዋንቱካ ደንዲደ፥ ሀ ካታማ ታማን ጹጋና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte Baabloone olanchchatuwaa muliyaa s'ooninttonne unttunttuppe attiide, olan madus's'iide, dunkkaaniyaa giddon giseeddawanttukka denddiide, ha katamaa taman s'uuggana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Inttenara olettiza Baabiloone olanchchata intte xooniin istta dunkaane giddon madunxida asi xalla attikokka heyti yiidi hanno ha katamayo xuuggana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴናራ ኦሌቲዛ ባቢሎኔ ኦላንቻታ ኢንቴ ጾኒን ኢስታ ዱንካኔ ጊዶን ማዱንጺዳ ኣሲ ጻላ ኣቲኮካ ሄይቲ ዪዲ ሃኖ ሃ ካታማዮ ጹጋና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ባብሎነ ኦላንቾታ ኩመ ፆንያኮካ፥ ማዱንፅድ፥ ዱንካነን ዝንእዳይሳት ደንድድ፥ ሀ ካታማ ታማን ፁጋና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte Babiloone olanchota kumethi xooniyakoka, madunxidi, dunkaanen zin7idaysati dendidi, ha katamaa taman xuuggana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሚዋጋችሁን የባቢሎናውያንን ሰራዊት ሁሉ አሸንፋችሁ፣ ቍስለኞች ብቻ በድንኳኖቻቸው ውስጥ ቢቀሩ እንኳ፤ እነዚህ ሰዎች መጥተው ይህችን ከተማ ያቃጥሏታል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መላውን የባቢሎን ሠራዊት ድል ብትነሡ እንኳ ከእነርሱ ተርፈው በድንኳን ያረፉ ቊስለኞች እንደገና በማንሰራራት ተነሥተው ከተማይቱን በእሳት አቃጥለው ያወድሟታል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዅሉ እቲ ዝዋግአኩም ሰራዊት ባቢሎናውያን እንተ እትስዕርዎ እሞ፥ ውጉኣት ሰባት ጥራሕ ካብኣቶም እንተ ዝተርፉ፥ እዚኣቶም ነፍሲ ወከፎም ካብ ደድንኳኖም ተሲኦም፥ ነዛ ኸተማ እዚኣ ብሓዊ መባርዕዋ ነይሮም።”