Jeremiah 39:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ብርግጽ ከድሕነኩም እየ፣ ብሰይፊ እውን ኣይክትወድቁን ኢኹም፣ ኣባይ ስለ እተወከልኩም፣ ህይወትኩም ምርኮ ኽትከውን እያ፣ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ፈጽሜ አድንሃለሁ፤ ሰውነትህም እንደ ምርኮ ትሆንልሃለች እንጂ በሰይፍ አትወድቅም፤ በእኔ ታምነሃልና፥” ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ፈጽሜ አድንሃለሁ ነፍስህም እንደ ምርኮ ትሆንልሃለች እንጂ በሰይፍ አትወድቅም፥ በእኔ ታምነሃልና፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ፈጽሜ አድንሃለሁ፥ ነፍስህም ለአንተ በምርኮ ትድናለች እንጂ በሰይፍ አንተ አትወድቅም፥ በእኔ ታምነሃልና፥ ይላል ጌታ።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኔና አሻና፤ ኔን ኦላን ሀይቃካ፤ ኔን ታናን አማነቴዳ ድራዉ፥ ሀይቁዋፐ አታናሳ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani neena ashshana; neeni olan hayk'k'akka; neeni taanan ammanetteeda diraw, hayk'k'uwaappe attanaassa. Taani Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani nena ashshana; neni tanan ammanettida gishshas shemppora paxa attana attiin mashshan siifettaka» giidi yootana mala azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ኔና ኣሻና፤ ኔኒ ታናን ኣማኔቲዳ ጊሻስ ሼምፖራ ፓጻ ኣታና ኣቲን ማሻን ሲፌታካ» ጊዲ ዮታና ማላ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ነና ፖሎ አሻና፤ ነ ኦላን ሀይቃካ፤ ነ ታናን አማነትዳ ግሾ፥ ሀይቆፐ አታና’ ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta nena polo ashshana; ne olan hayqaka; ne tanan ammanetida gisho, hayqope attana’ ” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እታደግሃለሁ፤ በእኔ ታምነሃልና በሕይወት ታመልጣለህ እንጂ በሰይፍ አትወድቅም፤ ይላል እግዚአብሔር ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ በሰላም ስለምጠብቅህ አትሞትም፤ በእኔ ስለ ታመንክ በሕይወት ትተርፋለህ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣባይ ስለ ዝተኣመንካ፥ ኣነ ብርግፅ ከድሕነካ እየ። ንህይወትካ ኽተድሕና ኢኻ እምበር ብሰይፊ ውግእ ኣይትወድቕን ኢኻ’ ይብል እግዚኣብሄር።”