Jeremiah 39:9 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ነቡዛራዳን፡ ኣዛዚ ሓለውቲ፡ ነቶም ኣብታ ኸተማ እተረፉ ተረፍ ህዝቢ፡ ነቶም ዝተረፉ ድማ ናብ ባቢሎንን ነቶም ዝተረፉ ህዝብን ናብ ስደት ወሰዶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የአዛዦች አለቃ ናቡዛርዳንም በከተማዪቱ የቀሩትን ሕዝብ፥ ኰብልለውም ወደ እርሱ የገቡትን ሰዎችና የቀረውንም የሕዝቡን ቅሬታ ወደ ባቢሎን ማረካቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የዘበኞቹም አለቃ ናቡዘረዳን በከተማይቱ የቀሩትን ሕዝብ ወደ እርሱም የኰበለሉትን ሰዎች የቀረውንም የሕዝቡን ቅሬታ ወደ ባቢሎን ማረካቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የዘበኞቹም አለቃ ናቡዘረዳን በከተማይቱ የቀሩትን ሕዝብ፥ ወደ እርሱም ኮብልለው የነበሩትን ሰዎች፥ የቀረውንም የሕዝቡን ቅሬታ ወደ ባቢሎን ማርኮ አፈለሳቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካትያ ናግያዋንቱ ካፑ ናቡዛራዳን ካታማን አቴዳ አሳቱዋነ ካዲደ ባረናን ጋከቴዳ አሳቱዋ ኡባ እትፐ ኦሞዱዋን ባብሎነ ቢታ አፌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatiyaa naagiyaawanttu kaappuu Naabuzaradaani kataman atteeda asatuwaanne kaddiide barenan gakketeedda asatuwaa ubbaa ittippe omooduwaan Baabloone biittaa afeeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Baabiloone kawo bonchcho naagiza zabeta azaziza Nabuzaradaaney kataman attida asatanne kaddidi banan gaaggida asata ubbaa issife di7idi Baabiloone biitta efides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባቢሎኔ ካዎ ቦንቾ ናጊዛ ዛቤታ ኣዛዚዛ ናቡዛራዳኔይ ካታማን ኣቲዳ ኣሳታኔ ካዲዲ ባናን ጋጊዳ ኣሳታ ኡባ ኢሲፌ ዲኢዲ ባቢሎኔ ቢታ ኤፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዋ ናገይሳታ ሀላቃይ ናቡዛርዳን ካታማን አትዳ አሳነ ካድድ እያኮ ይዳ አሳ ኡባ ድእድ ባብሎነ ቢታ ኤፍስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawa naageysata halaqay Nabuzardaani kataman attida asaanne kaddidi iyako yida asa ubbaa di77idi Babiloone biitta efis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የባቢሎን መንግሥት የክብር ዘበኞች አዛዥ ናቡዘረዳን፣ በከተማዪቱ የቀረውን ሕዝብ ሁሉ ማርኮ ወደ ባቢሎን ወሰዳቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በመጨረሻም የባቢሎን ንጉሥ የክብር ዘቡ አዛዥ ናቡዛርዳን በከተማ የቀሩትን ሕዝብና ቀደም ብለው ወደ እርሱ ከድተው የገቡትንም ሁሉ በአንድነት ሰብስቦ በእስረኛነት ወደ ባቢሎን ወሰዳቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣዛዚ ሰራዊት ናቡዘረዳን ከዓ፥ ነቶም ኣብታ ኸተማ ዝተረፉ ህዝብን፥ ነቶም ቅድም ናብኡ ኸይዶም ዝነበሩ ህዝብን ማሪኹ ናብ ባቢሎን ወሰዶም።