Jeremiah 4:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከም ጓሶት ኣብ ዙርያኣ ይጻረርዋ። ኣንጻረይ ስለ ዝዓለወት፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእኔ ላይ ዐመፀኛ ሆናለችና በዙሪያዋ ከብበው እንደ እርሻ ጠባቂዎች ሆነውባታል” ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእኔ ላይ ዓመፀኛ ሆናለችና በዙሪያዋ ከብበው እንደ እርሻ ጠባቂዎች ሆነውባታል፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በእኔ ላይ ዓመፀኛ ሆናለችና በዙሪያዋ ከብበው እንደ እርሻ ጠባቂዎች ሆነውባታል፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ታ ቦላ ማካሌዳ ድራዉ፥ ጋደን ደእያ ካ ናግያዋንቱዳን፥ ሄ ኦላንቻቱ ይሁዳ ዩሹዋን ዩይ አኖ’ ያግተ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I ta bolla makkaleedda diraw, gaden de'iyaa katsaa naagiyaawanttudan, he olanchchatuu Yihudaa yuushshuwaan yuuyyi aad'd'iino› yaagite» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza ta bolla makkallida gishshas kath naagiza asa mala istti Yuhuda giddoththana› giite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ታ ቦላ ማካሊዳ ጊሻስ ካ ናጊዛ ኣሳ ማላ ኢስቲ ዩሁዳ ጊዶና› ጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ታ ቦላ ማካልዳ ግሾ፥ ጋደን ደእያ ካ ናገይሳዳ ኦላንቾት ይሁዳ ዩሹዋ ተቃና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I ta bolla makallida gisho, gaden de7iya kathaa naageysada olanchoti Yihuda yuushuwa teqana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰብል እንደሚጠብቁ ሰዎች ይከቧታል፤ በእኔ ላይ ዐምፃለችና፤’ ” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝብዋ በእግዚአብሔር ላይ ስለ ዐመፁ፥ እንደ መከር እህል ጠባቂ ኢየሩሳሌምን ጠላት ይከባታል፤” ይህን የተናገረ እግዚአብሔር ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንኣይ ስለ ዝተፃረረት፥ ከም ሓለውቲ ግራት ኮይኖም ብዅሉ ወገና ይኸብዋ፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ንኣይ ስለ እተጻረረት፡ ከም ሓለውቲ ግራት ኰይኖም ብዂሉ ወገና ይኸብዋ፡ ይብል እግዚኣብሄር።