Jeremiah 4:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ርኤኹ፡ እንሆ ድማ፡ እቲ ዚፈርየሉ ቦታ ምድረበዳ ኰይኑ፡ ኵለን ከተማታታ ድማ ኣብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄርን ብቝጥዓኡን ተደምሰሳ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ተመለከትሁ፤ እነሆም ቀርሜሎስ ምድረ በዳ ሆነች፤ ከተሞችም ሁሉ ከእግዚአብሔር ፊት የተነሣ በእሳት ተቃጠሉ፤ ከጽኑ ቍጣውም የተነሣ ፈጽመው ጠፉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አየሁ፥ እነሆም፥ ፍሬያማ እርሻ ምድረ በዳ ሆነች፥ ከተሞችም ሁሉ ከእግዚአብሔር ፊት ከጽኑ KWTaው የተነሣ ፈርሰው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አየሁ፥ እነሆም፥ ፍሬያማው እርሻ ምድረ በዳ ሆኖ፥ ከተሞችም ሁሉ ከጌታ ፊት ከጽኑ ቁጣው የተነሣ ፈርሰው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጼላድ፤ አራዳ ቢታይ መላ ግዴዳዋ በኣድ፤ መና ጎዳ ስንን፥ አ ሱሎ ሀንቁዋ ስንን ሄ ቢታ ካታማቱካ ዮደቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'eellaad; aradda biittay mela gideeddawaa be'aad; Med'inaa Godaa sintsan, Aa suulo hank'k'uwaa sintsan he biittaa katamatuukka yoodetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Aradda biittay bazzo gididayssa be7adis; GODAA sinththan, iza suule hanqo sinththan he katamatikka laalettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣራዳ ቢታይ ባዞ ጊዲዳይሳ ቤኣዲስ፤ ጎዳ ሲንን፥ ኢዛ ሱሌ ሃንቆ ሲንን ሄ ካታማቲካ ላሌቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ፄልያ ዎደ አራዳ ቢታይ ቃኤ ግድዳይሳ በአስ። ጎዳ ስንንነ እያ ሱልያ ሀንቁዋ ስንን ሄ ቢታ ካታማት ላለትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta xeelliya wode aradda biittay qaa7e gididaysa be7as. Godaa sinthaninne iya suulliya hanquwa sinthan he biitta katamati laaletidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ተመለከትሁ፤ እነሆም፣ ፍሬያማው ምድር በረሓ ሆነ፤ ከተሞቹ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት፣ ከብርቱ ቍጣው የተነሣ ፈራረሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለምለሚቱ ምድር ወደ በረሓነት ተለውጣለች፤ ከእግዚአብሔር ብርቱ ቊጣ የተነሣ፥ ከተሞችዋ ሁሉ ፈራርሰዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄርን፥ ኣብ ቅድሚ ብርቱዕ ቍጥዓኡን፥ እታ ፈራይት ምድሪ፥ ምድረ በዳ ኾነት፥ እተን ከተማታት ድማ ፈሪሰን ረአኽወን።
Amharic Tigrinya 2011
ጠመትኩ፡ እንሆ ኸኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄርን ኣብ ቅድሚ ነድሪ ቚጥዓኡን እታ ፈራይት ምድርስ ምድረ በዳ ዀነት፡ ከተማታታ ድማ ፈረሳ።