Jeremiah 42:9 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በሎም፦ “እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ልመናኹም ኣብ ቅድሚኡ ኬቕርበልኩም ዝለኣኽኩምኒ፡ ከምዚ ይብል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም አላቸው፥ “ልመናችሁን በፊቱ አቀርብ ዘንድ ወደ እርሱ የላካችሁኝ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጸሎታችሁን በፊቱ አቀርብ ዘንድ ወደ እርሱ የላካችሁኝ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም አላቸው፦ ጸሎታችሁን በፊቱ እንዳቀርብ ወደ እርሱ የላካችሁኝ የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተ ዎሳ ታን አኮ ሺሻና ማላ፥ ህንተ ታና ኪቴዳ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
hawaadan yaageedda; «Hintte woosaa taani aakko shiishshana mala, hintte taana kiitteedda Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Intte woosaa tani izakko shiishshana mala intte tana kiittida GODAA Isra7eele Xoossay,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢንቴ ዎሳ ታኒ ኢዛኮ ሺሻና ማላ ኢንቴ ታና ኪቲዳ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ዎሳ ታ እያኮ ሺሻና መላ ህንተ ታና ኪትዳ ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte woosa ta iyako shiishana mela hinte tana kiitida Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህ አላቸው፤ “ልመናችሁን በፊቱ እንዳቀርብ ወደ እርሱ የላካችሁኝ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲህም አልኳቸው፦ “ጥያቄአችሁን ወደ እርሱ እንዳቀርብ የላካችሁኝ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምዙይ በሎም፦ “እቲ ፀሎትኩም ናብኡ ኸቕርበልኩም ዝለኣኽኩምኒ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፥ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦