Jeremiah 43:8 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ቃል እግዚኣብሄር ናብ ኤርምያስ ኣብ ታግፋነስ መጸ፡ ከምዚ ድማ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በጣ​ፍ​ና​ስም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ወደ ኤር​ም​ያስ እን​ዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በጣፍናስም የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጣፍናስም የጌታ ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጻፍናሳን መና ጎዳ ቃላይ ኤርማሳኮ ሀዋዳን ያጊደ ዬዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'aafinaasan Med'inaa Godaa k'aalay Ermaasakko hawaadan yaagiidde yeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xaafinaasen GODAA qaalay Ermaasakko yiidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጻፊናሴን ጎዳ ቃላይ ኤርማሳኮ ዪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፃፍናሳን ጎዳ ቃላይ ኤርምያሳኮ ሀይሳዳ ያግድ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xafinaasan Godaa qaalay Ermiyaasako haysada yaagidi yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በጣፍናስም የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያም እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኣብ ጣፍናስ ከምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናብ ኤርሚያስ መፀ።