Jeremiah 44:1 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዛዕባ እቶም ኣብ ምድሪ ግብጺ ዚነብሩ ዅሎም ኣይሁድ፡ ኣብ ሚግዶልን ኣብ ታግፋነስን ኣብ ኖፍን ኣብ ምድሪ ፓትሮስን ዚነብሩ ኣይሁድ ናብ ኤርምያስ ዝመጸ ቓል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በግብፅ ምድር በሚግዶልና በጣፍናስ፥ በሜምፎስም፥ በፋቱራም ሀገር ስለ ተቀመጡ አይሁድ ሁሉ ወደ ኤርምያስ የመጣ ቃል ይህ ነው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በግብጽ ምድር በሚግዶልና በጣፍናስ በሜምፎስም በጳትሮስም አገር ስለ ተቀመጡ አይሁድ ሁሉ ወደ ኤርምያስ የመጣ ቃል ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በግብጽ ምድር በሚግዶልና በጣፍናስ በሜምፎስም በጳትሮስም አገር ስለ ተቀመጡ አይሁድ ሁሉ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግብጼ ቢታን ምግዶላ፥ ጻፍናሳነ መምፒሳ ጌተትያ ካታማቱዋንነ ገድሳ ባጋና ደእያ ፓትሮሳ ቢታን ደእያ አይሁዳቱዋ ጼልያዋን ጾሳ ቃላይ ኤርማሳኮ ሀዋዳን ያጊደ ዬዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gibs'e biittan Migidoola, S'aafinaasanne Memppiisa geetettiyaa katamatuwaaninne gedissa baggana de'iyaa Patiroosa biittan de'iyaa Ayihudatuwaa s'eelliyaawaan S'oossaa k'aalay Ermaasakko hawaadan yaagiidde yeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gibxen pudeha baggara diza Migidoolen, Xaafinaaseninne Memppisan hessaththoka Gibxeppe dugeha baggan diza Ayhuda asaas GODAA qaalay Ermaasakko yiidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊብጼን ፑዴሃ ባጋራ ዲዛ ሚጊዶሌን፥ ጻፊናሴኒኔ ሜምፒሳን ሄሳካ ጊብጼፔ ዱጌሃ ባጋን ዲዛ ኣይሁዳ ኣሳስ ጎዳ ቃላይ ኤርማሳኮ ዪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግብፀን ምግዶላ፥ ፃፍናሳ፥ መምፕሳነ ጳትሮሳ ቢታን ደእያ አይሁደታስ ጎዳ ቃላይ ኤርምያሳኮ ሀይሳዳ ያግድ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gibxen Migdoola, Xafinaasa, Mempisanne Phatiroosa biittan de7iya Ayhudetas Godaa qaalay Ermiyaasako haysada yaagidi yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በግብፅ ሰሜናዊ ክፍል በሚግዶል፣ በጣፍናስና በሜምፎስ እንዲሁም በግብፅ ደቡባዊ ክፍል ስለሚኖሩት የአይሁድ ሕዝብ እንዲህ የሚል ቃል ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በሰሜን ግብጽ ውስጥ ሚግዶል፥ ጣፍናስና ሜምፊስ ተብለው በሚጠሩት ከተሞችና በአገሪቱም ደቡባዊ ክፍል ተበታትነው ስለሚኖሩት እስራኤላውያን ሁሉ እግዚአብሔር ተናገረኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ብዛዕባ እቶም ኣብ ሃገር ግብፂ ዝነበሩ፥ ብዛዕባ እቶም ኣብ ከተማታት ሚግዶል፥ ጣፍናስ፥ ሜምፎስ፥ ጳትሮስ ተቐሚጦም ዝነበሩ ኣይሁድ ናብ ኤርሚያስ ዝመፀ ቓል እዙይ እዩ፦