Jeremiah 44:4 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ግና ንዅሎም ባሮተይ ነብያት ናባኻትኩም ለኣኽኩ፣ ኣንጊሀ ተንሲአ ከምዚ ኢለ ለኣኽክዎም፦ ኣየ፣ እዚ ኣነ ዝጸልኦ ፍንፉን ነገር ኣይትግበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በማለዳም ባሪያዎችን ነቢያትን ሁሉ ላክሁባቸው፤ የጠላሁትንም ርኩስ ነገር አታድርጉ ብዬ ላክሁባቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በማለዳም ተነሥቼ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ሰደድሁባችሁና። እንደዚህ እንደ ጠላሁት ያለ ርኩስ ነገር አታድርጉ አልኋችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሆኖም በማለዳ ተነሥቼ ባርያዎቼን ነቢያትን ሁሉ እንዲህ ብዬ ላክሁባችሁ፦ ‘እባካችሁ፥ እንደዚህ ያለ የጠላሁትን ርኩስ ነገር አታድርጉ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሀዋ ማላ ታን ጾሳይ እጽያ ሸነይያባቱዋ ኦፕተ!” ያጊደ ኦዳና ማላ፥ ዛራ ዛራደ ታ ቆማቱዋ፥ ትምቢትያ ኦድያዋንታ፥ ኪታድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hawaa malaa taani S'oossay is's'iyaa sheneyiyaabatuwaa ootsoppite!» yaagiide odana mala, zaara zaaraadde ta k'oomatuwaa, timbbitiyaa odiyaawantta, kiittaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tanikka isttas, ‹Hayssa tana harassiza miish ooththofte!› gaada taas ooththiza nabeta isttako zaara zaara yeddadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒካ ኢስታስ፥ ‹ሃይሳ ታና ሃራሲዛ ሚሽ ኦፍቴ!› ጋዳ ታስ ኦዛ ናቤታ ኢስታኮ ዛራ ዛራ ዬዳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
‘ታ እፅያ ሀይሳ መላ ኢታባ ኦፕተ’ ያግድ ኦዳና መላ ዛራ ዛራ ታ አይለታ፥ ናበታ ኪታስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
‘Ta ixiya haysa mela iitabaa oothopite’ yaagidi odana mela zaara zaara ta aylleta, nabeta kiittas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔም፣ ‘ይህን የምጠላውን አስጸያፊ ነገር አታድርጉ’ በማለት አገልጋዮቼን ነቢያትን ደጋግሜ ላክሁባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ የምጠላቸውን እነዚህን አጸያፊ ነገሮች እንዳታደርጉ ያስጠነቅቋችሁ ዘንድ አገልጋዮቼን ነቢያትን ወደ እናንተ ደጋግሜ ልኬ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነስ ኣንጊሀ ተልዒለ ንዅላቶም ባሮተይ ነቢያት ሰደድኩልኩም፤ ከምቲ ኣነ ዝፀልኦ ርኹስ ነገር ኣይትግበሩ በልኩኹም።