Jeremiah 49:14 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ እግዚኣብሄር ወረ ሰማዕኩ፡ ናብ ኣህዛብ ድማ፡ ተኣኪብኩም ንዑ፡ ንውግእ ድማ ደው በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ከእግዚአብሔር ዘንድ መስማትን ሰምቻለሁ፤ በአሕዛብ ሀገሮች ተሰብሰቡ፤ በእርስዋም ላይ ኑ፤ እርስዋንም ውጓት፥ የሚል መልእክተኛ ተልኳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእግዚአብሔር ዘንድ ወሬ ሰምቻለሁ በአሕዛብም መካከል። ተሰብሰቡ፥ በእርስዋም ላይ ኑ ለሰልፍም ተነሡ የሚል መልእክተኛ ተልኮአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከጌታ ዘንድ መልእክት ሰምቻለሁ በአሕዛብም መካከል፦ “ተሰብሰቡ፥ በእርሷም ላይ ኑ ለጦርነትም ተነሡ” የሚል መልእክተኛ ተልኮአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን መና ጎዳፐ ዬዳ እት ኪታ ስሳድ። ካዉተቱዋ ግዶ ኪተቴዳዌ፥ “ኤዶማ ቦላ ዶዳናዉ ሺቅተ! አናና ኦለታናዉ ደንድተ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani Med'inaa Godaappe yeedda itti kiitaa sisaad. Kawutetsatuwaa giddo kiitetteeddawe, «Eedooma bolla dooddanaw shiik'ite! Aanana olettanaw denddite!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAAPPE yida issi kiita siyadis; «Eedoome bolla worajjanaas shiiqite; olettanaas dendite!» gi yootiza qasttanney kawoteththatakko kiitettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳፔ ዪዳ ኢሲ ኪታ ሲያዲስ፤ «ኤዶሜ ቦላ ዎራጃናስ ሺቂቴ፤ ኦሌታናስ ዴንዲቴ!» ጊ ዮቲዛ ቃስታኔይ ካዎቴታኮ ኪቴቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ጎዳፐ ይዳ እስ ኪታ ስአስ። ካዎተታ ግዶ ኪተትዳይስ፥ “ኤዶመ ተቃናዉ ሺቅተ፤ እያራ ኦለታናዉ ደንድተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani Godaape yida issi kiita si7as. Kawotethata giddo kiitetidaysi, “Edoome teqanaw shiiqite; iyara oletanaw dendite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከእግዚአብሔር ዘንድ መልእክት ሰምቻለሁ፤ “እርሷን ለመውጋት ተሰብሰቡ፤ ለጦርነትም ውጡ” የሚል መልእክተኛ ወደ ሕዝቦች ተልኳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንድ መልእክት ከእግዚአብሔር ሰምቼአለሁ፤ “በኤዶም ሕዝብ ላይ አደጋ ለመጣል ተሰብሰቡ! ለጦርነትም ተነሡ!” ብሎ የሚናገር መልእክተኛ ወደ ሕዝቦች ተልኮአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ካብ እግዚኣብሄር መልእኽቲ ሰሚዐ ኣለኹ። ‘ኣብ ማእኸል ኣህዛብ፥ ተኣከቡ፤ ኣብ ልዕሊኣውን ንዑ ንውግእ ድማ ተልዓሉ!’ ዝብል ልኡኽ ተልኢኹ እዩ።