Jeremiah 49:21 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምድሪ ብጫውጫውታ ውድቀቶም ተንቀጥቀጠ፣ ጫውጫውታ ጭድርታኦም ኣብ ቀይሕ ባሕሪ ተሰምዐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከመውደቃቸው ድምፅ የተነሣ ምድር ደነገጠች፤ ድምፅዋም እንደ ባሕር ድምፅ እነሆ ተሰማ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከመውደቃቸው ድምፅ የተነሣ ምድር ተናወጠች፥ የጩኸታቸውም ድምፅ በኤርትራ ባሕር ተሰማ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከመውደቃቸው ድምፅ የተነሣ ምድር ተናወጠች፥ የጩኸትም ድምፅ በኤርትራ ባሕር ተሰማ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤዶማ ኩንደ ጊረይ ቢታ ቃና፤ ኤዶማቱዋ ዋሱካ ዞኦ አባ ጋካናዉ ስሰታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Eedooma kunddetsaa giiretsay biittaa k'aatsana; Eedoomatuwaa waasuukka Zo'o Abbaa gakkanaw sisettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eedoome kundeththa giirissi biitta qaaththana; istta waasoykka Zo7o abba gakkanaas kooshumees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤዶሜ ኩንዴ ጊሪሲ ቢታ ቃና፤ ኢስታ ዋሶይካ ዞኦ ኣባ ጋካናስ ኮሹሜስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤዶመ ኩንደ ግርሳይ ቢታ ቃና፤ ኤዶመታ ዋሶይ ዞኦ አባ ጋካናዉ ስኤታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Edoome kundethaa girsay biitta qaathana; Edoometa waasoy Zo7o Abbaa gakanaw si7etana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በውድቀታቸው ድምፅ ምድር ትናወጣለች፤ ጩኸታቸውም እስከ ቀይ ባሕር ያስተጋባል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የኤዶም አወዳደቅ ዜና ሲሰማ ምድር ትናወጣለች፤ የድንጋጤውም ጩኸት ከዚያ አልፎ እስከ ቀይ ባሕር ይሰማል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ድምፂ ኣወዳድቓኣቶም ዝተልዓለ ምድሪ ተናወፀት፤ ድምፂ ኣውያቶም ድማ ኽሳዕ ባሕሪ ኤርትራ ተሰምዐ።