Jeremiah 49:33 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሃጾር ድማ ንዘለኣለም መሕደሪ ጃካላትን በረኻን ክትከውን እያ። ኣብኡ ሓደ እኳ ኣይኪነብርን ወዲ ሰብውን ኣይክነብርን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሦርም የወፎች መኖሪያና የዘለዓለም ባድማ ትሆናለች፤ በዚያም ሰው አይኖርም፤ የሰው ልጅም አይቀመጥባትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሶርም የቀበሮ መኖሪያና የዘላለም ባድማ ትሆናለች፤ በዚያም ሰው አይኖርም፥ የሰው ልጅም አይቀመጥባትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሦርም የቀበሮዎች መኖሪያና የዘለዓለም ባድማ ትሆናለች፤ በዚያም ማንም ሰው አይኖርም፥ የሰው ልጅም አይቀመጥባትም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀጾር መናዉካ ዎራካናቱ ደእያ ባዞ ግዲደ አታናዋ። ኦንነ ያን ደኤና፤ አሳይ ኡባካ ያን ኡተና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Has'oori med'inawukka worakanatuu de'iyaa bazzo gidiide attanawaa. Ooninne yaan de'enna; Asay ubbakka yaan uttenna» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Haxoorey worakanata duussaso gidana; mernaas bula gidana; oonikka heen de7enna; ay asikka izin uttenna» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሃጾሬይ ዎራካናታ ዱሳሶ ጊዳና፤ ሜርናስ ቡላ ጊዳና፤ ኦኒካ ሄን ዴኤና፤ ኣይ ኣሲካ ኢዚን ኡቴና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀፆር መርናዉ ዎርካናት ደእያ መላ ቢታ ግዳና። ኦንካ ያን ዴና፤ አስ ያን ኡተና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haxoori merinaw workanati de7iya mela biitta gidana. Oonika yan deenna; asi yan uttenna” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ሐጾር የቀበሮዎች መፈንጫ፣ ለዘላለም ባድማ ትሆናለች፤ ማንም በዚያ አይኖርም፤ የሚቀመጥባትም አይገኝም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ሐጾር ለዘለዓለሙ ቀበሮዎች ብቻ የሚኖሩባት ምድረ በዳ ሆና ትቀራለች፤ ዳግመኛም በዚያ ሰፍሮ የሚኖር ሕዝብ ከቶ አይገኝም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣሶር ድማ ሰፈር ወኻሩ ኽሳዕ እትኸውን ንዘለኣለም ከባድማ እየ። ኣብኣ ሰብ ኣይነብርን እዩ። ወዲ ሰብ ሓደ እኳ ኣብኣ ኣይነብርን እዩ።”