Jeremiah 49:5 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ ኣነ ፍርሃት የምጽኣልኩም ኣለኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ጐይታ ሰራዊት፡ ንዅሎም ኣብ ከባቢኹም ዘለዉ። ነፍሲ ወከፍኩም ድማ ብኡንብኡ ክስጎግ እዩ። ነቲ ኰለል ዚብል ከኣ ሓደ እኳ ኣይኪእክቦን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ በዙሪያሽ ካሉት ሁሉ ዘንድ ፍርሀትን አመጣብሻለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ እያንዳንዳችሁም በፊታችሁ ወዳለው ስፍራ ትሰደዳላችሁ፤ የሚሸሹትንም የሚሰበስብ የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ በዙሪያሽ ካሉት ሁሉ ዘንድ ፍርሃትን አመጣብሻለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ እያንዳንዳችሁም በፊታችሁ ወዳለው ስፍራ ትሰደዳላችሁ፥ የሚሸሹትንም የሚሰበስብ የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፥ በዙሪያሽ ካሉት ሁሉ ዘንድ በአንቺ ላይ ፍርሃትን አመጣብሻለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤ እያንዳንዳችሁም በፊታችሁ ወዳለው ስፍራ ትሰደዳላችሁ፥ የሚሸሹትንም የሚሰበስብ የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ነ ዩሹዋን ደእያዋንቱ ኡባይ ኔና ዳጋንናዳን ኦና። ታን መና ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። ህንተ ኡባይካ ከሲደ ባቃታና፤ ቃይ ባቃቲደ ቤዳዋንታ ሺሽያዌ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani ne yuushshuwaan de'iyaawanttu ubbay neena dagantsanaadan ootsana. Taani Med'inaa Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaa oday. Hintte ubbaykka kesiide bak'atana; k'ay bak'atiide beeddawantta shiishshiyaawe d'ayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani ne yuushon dizaytappe ne bolla shiro ehana; intte ubbayka goodettana; baqata bolla dizayta shiishshana asi beettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ኔ ዩሾን ዲዛይታፔ ኔ ቦላ ሺሮ ኤሃና፤ ኢንቴ ኡባይካ ጎዴታና፤ ባቃታ ቦላ ዲዛይታ ሺሻና ኣሲ ቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ነ ዩሹዋን ደኤይሳት ነና ዳጋንና መላ ኦና” ያጌስ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ። ህንተ ኡባይ ከይድ ባቃታና ግሾ ባቃትድ ብዳይሳታ ሺሽያ አስ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta ne yuushuwan de7eysati nena daganthana mela oothana” yaagees Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay. Hinte ubbay keyidi baqatana gisho baqatidi bidaysata shiishiya asi dhayana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዙሪያሽ ካሉት ሁሉ ዘንድ፣ ሽብር አመጣብሻለሁ፤” ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ፤ “እያንዳንዳችሁ ትሰደዳላችሁ፤ በሽሽት ላይ ያሉትንም የሚሰበስብ አይገኝም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ ከሁሉም አቅጣጫ ሽብር አመጣባችኋለሁ፤ ሁላችሁም ትሸሻላችሁ፤ ሁሉም ወደፊቱ ሸሽቶ ስለሚበታተን የሸሹትን ስደተኞች የሚሰበስብ አይገኝም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንሆ፥ ካብ ኵሉ ኸባቢኺ ፍርሓት ክሰደልኪ እየ፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። ንስኻትኩም ኵልኻትኩም ክትሃድሙ ኢኹም፤ ነቶም ዝሃደሙ ድማ ዝእክቦም የለን። ነፍሲ ወከፍ ህይወቱ ኸድሕን ክሃድም እዩ።