Jeremiah 50:16 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ዘራኢ ካብ ባቢሎንን ነቲ ኣብ ግዜ ቀውዒ ማዕጺድ ዚሕዝን ኣጥፍእዎ። በቲ ጨቋኒ ሰይፊ ፈሪሖም ነፍሲ ወከፎም ናብ ህዝቡ ተመሊሶም ነፍሲ ወከፎም ናብ ሃገሮም ክሃድሙ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዘሪውንና በመከር ጊዜ ማጭድ የሚይዘውን ከባቢሎን አጥፉ፤ ከአረማዊው ሰይፍ ፊት የተነሣ እያንዳንዱ ወደ ወገኑ ይመለሳል፤ እያንዳንዱም ወደ ሀገሩ ይሸሻል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዘሪውንና በመከር ጊዜ ማጭድ የሚይዘውን ከባቢሎን አጥፉ፤ ከሚያስጨንቅ ሰይፍ ፊት እያንዳንዱ ወደ ወገኑ ይመለሳል እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሸሻል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዘሪውንና በመከር ጊዜ ማጭድ የሚይዘውን ከባቢሎን አጥፉ፤ የአስጨናቂው ሰው ከሆነው ሰይፍ ፊት እያንዳንዱ ወደ ወገኑ ይመለሳል እያንዳንዱም ወደ አገሩ ይሸሻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዘረ ዘርያዋነ ጫካ ዎደ ሺሻናዉ ከስያዋ ኡባ ባብሎነፐ ይስተ። ኡንኤያዋንቱ ማሻዉ ያዬዳ ድራዉ፥ ሄ ቢታን ደእያ አሳይ ኡባይ ባረ ያራኮ ያራኮ ስሚደ፥ ባረ ቢታ ቢታ ባቃታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Zeretsaa zeriyaawaanne c'akaa wode shiishshanaw kesiyaawaa ubbaa Baablooneppe d'ayissite. Un"etsiyaawanttu mashshaw yayyeedda diraw, he biittan de'iyaa Asay ubbay bare yaraakko yaraakko simmiide, bare biittaa biittaa bak'atana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Baabilooneppe zereththi zerizayssa, kaththa shiisho wode cakkanaas baaca oykkidayssa dhayssite; un7eththizayta mashshafe dendidayssan issoy issoy ba asaakko simmo; ba derekka baqato.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባቢሎኔፔ ዜሬ ዜሪዛይሳ፥ ካ ሺሾ ዎዴ ጫካናስ ባጫ ኦይኪዳይሳ ይሲቴ፤ ኡንኤዛይታ ማሻፌ ዴንዲዳይሳን ኢሶይ ኢሶይ ባ ኣሳኮ ሲሞ፤ ባ ዴሬካ ባቃቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዘረ ዘረይሳነ ጫካ ዎደ ባጫራ ከየይሳ ባብሎነፐ ይስተ። ይሰይሳታ ማሻ ያይዳ ግሾ፥ ሄ ቢታን ደእያ አሳ ኡባይ ባ ያራኮ ያራኮ ስሚድ ባ ቢታ ቢታ ባቃታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Zerethi zereysanne caka wode baacara keyeysa Babiloonepe dhaysite. Dhayseysata mashshaa yayyida gisho, he biittan de7iya asa ubbay ba yaraako yaraako simmidi ba biitta biitta baqatana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከባቢሎን ዘር የሚዘራውን፣ በመከር ጊዜ ማጭድ የጨበጠውንም ዐጫጅ አጥፉት፤ ከአጥፊው ሰይፍ የተነሣ፣ እያንዳንዱ ወደ ገዛ ሕዝቡ ይመለስ፤ ወደ ገዛ ምድሩም ይሽሽ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዘሪውንና መከር ሰብሳቢውን ከባቢሎን አስወግዱ፤ በዚያች አገር የሚኖር እያንዳንዱ የውጪ ዜጋ አደጋ የሚጥልባትን ሠራዊት በመፍራት ወደ ወገኑ ይመለሳል፤ ወደ አገሩም ይሸሻል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዘርኢ ዝዘርእ ኮነ፥ ዓፂድ ዝዓፅድ፥ ኣብ ምድሪ ባቢሎን ከም ዘይነብር ግበሩ። ኵሉ ኣብኣ ዝነብር ዝነበረ፥ ዘጥፍእ ሰይፊ ፈሪሑ፥ ናብ ህዝቡ ኽሃድም እዩ።”