Jeremiah 50:21 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብ ምድሪ መራታዒምን ኣንጻርኣን ናብ ነበርቲ ጲቆድን ደይብ። ብመርገም ኣጥፍኦምን ኣጥፍኦምን፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ከምቲ ዝኣዘዝኩኹም ድማ ግበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“በላይዋና በሚኖሩባት ላይ በምሬት ውጡ፤ ሰይፍ ሆይ! ተበቀዪ፥ ፍጻሜያቸውንም አጥፊ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ያዘዝሁሽንም ሁሉ አድርጊ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በምራታይም ምድር ላይ በፋቁድም በሚኖሩት ላይ ውጣ፤ ግደላቸው ፈጽመህም አጥፋቸው፥ ይላል እግዚአብሔር፥ እንዳዘዝሁህም ሁሉ አድርግ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በምራታይም ምድር ላይ በፋቁድም በሚኖሩት ላይ ውጣ፤ ግደላቸው ፈጽመህም አጥፋቸው፥ ይላል ጌታ፥ እንዳዘዝሁህም ሁሉ አድርግ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይካ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ምራታይማ ቢታነ ፕቆዳ ቢታን ደእያ አሳ ቦላን ደንድተ፤ ኡንቱንታ ኦልተ፥ ዎተነ ኡንቱንታ ሙለ ይስተ። ታን ህንተና አዛዜዳዋዳን ኡባባ ኦተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'aykka Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Miraatayima biittaanne Pik'ooda biittan de'iyaa asaa bollan denddite; unttuntta olite, wod'itenne unttuntta mule d'ayissite. Taani hinttena azazeeddawaadan ubbabaa ootsite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Mirataymeninne Paqooden diza asaa gooddite; wodhitenne mulera dhayssite; tani inttena azazidayssa ubbaa ooththite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሚራታይሜኒኔ ፓቆዴን ዲዛ ኣሳ ጎዲቴ፤ ዎቴኔ ሙሌራ ይሲቴ፤ ታኒ ኢንቴና ኣዛዚዳይሳ ኡባ ኦቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ምራታይማ ቢታንነ ፕቆዳን ደእያ አሳ ቦላ ደንድድ ኤንታ ኦልተ፤ ዎተ፤ ኤንታ ፖሎ ይስተ። ታ ህንተና ኪትያ ኡባ ኦተ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Miraatayma biittaninne Piqodan de7iya asaa bolla dendidi enta olite; wodhite; enta polo dhaysite. Ta hintena kiittiya ubbaa oothite” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የምራታይምን ምድር፣ የፋቁድ ነዋሪዎችንም፣ አሳድዷቸው፤ ግደሏቸው፤ ፈጽማችሁም አጥፏቸው፤” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ያዘዝኋችሁንም ሁሉ አድርጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በምራታይምና በፈቆድ ሕዝብ ላይ አደጋ ጣሉ፤ ግደሉ፤ አጥፉአቸውም፤ እኔ የማዛችሁን ሁሉ አድርጉ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ናብ ምድሪ ሞራታይምን፥ ናብቶም ኣብ ፋቁድ ዝነብሩን ውፃእ እሞ፥ ቅተሎምን ኣጥፍኣዮምን። ብዅሉ ድማ ኸምቲ ኣነ ዝኣዘዝኩኻ ግበር።