Jeremiah 50:6 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ህዝበይ ዝጠፍኡ ኣባጊዕ ነበሩ። ጓሶቶም ኣስሒቶምዎም፣ ኣብ ኣኽራን መሊሶምዎም፤ ካብ ከረን ናብ ጎቦ እናኸዱ፡ መዕረፊኦም ረሲዖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ሕዝቤ የጠፉ በጎች ሆነዋል፤ እረኞቻቸው አሳቱአቸው፤ በተራሮችም ላይ የተቅበዘበዙ አደረጉአቸው፤ ከተራራ ወደ ኮረብታ ዐለፉ፤ በረታቸውንም ረሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቤ የጠፉ በጎች ሆነዋል፤ እረኞቻቸው አሳቱአቸው፥ በተራሮችም ላይ የተቅበዘበዙ አደረጉአቸው፤ ከተራራ ወደ ኮረብታ አለፉ፥ በረታቸውንም ረሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕዝቤ የጠፉ በጎች ሆነዋል፤ እረኞቻቸው አሳቱአቸው፥ ከተራሮችም ላይ እንዲያፈገፍጉ አደረጉአቸው፤ ከተራራ ወደ ኮረብታ ሄደዋል፥ በረታቸውንም ረስተዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ታ አሳይ ባዬዳ ዶርሳቱዋ ማላ ግዴዳ፤ ኡንቱንቱ ሄንንቻቱ ኡንቱንታ ባለደ፥ ደርያን ዎራ የዴድኖ። እት ሳፐ ሀራ ደርያ ቶይላካቲደ፥ ባረንቱ አቅያ ሳኣ ዶጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Ta Asay bayeedda dorssatuwaa mala gideedda; unttunttu hentsanchchatuu unttuntta baletsiide, deriyaan wora yeddeeddino. Itti saappe hara deriyaa toyilakattiidde, barenttu ak'iyaa sa'aa dogeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ta derey dhayda dorsa mala gidides; istta heenththanchchati istta baleththidi wora kaaleththida; zumata bollanne zumbullata bolla toylattida; ba aqizasokka dogida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ታ ዴሬይ ይዳ ዶርሳ ማላ ጊዲዴስ፤ ኢስታ ሄንንቻቲ ኢስታ ባሌዲ ዎራ ካሌዳ፤ ዙማታ ቦላኔ ዙምቡላታ ቦላ ቶይላቲዳ፤ ባ ኣቂዛሶካ ዶጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታ አሳይ ይዳ ዶርሳ መላ፤ ኤንታ ሄንንቾት ኤንታ ባለድ፥ ዙማ ቦላ ጉየ የድዶሶና። እስ ዙማፐ ሀራ ዙማ ቦላ ቶይላትድ ባንታ ግርብያ ዶግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ta asay dhayida dorsa mela; enta henthanchoti enta balethidi, zuma bolla guye yeddidosona. Issi zumaape hara zumaa bolla toylatidi banta girbiya dogidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ሕዝቤ የጠፉ በጎች ሆነዋል፤ እረኞቻቸው አሳቷቸው፤ በተራሮችም ላይ እንዲቅበዘበዙ አደረጓቸው፤ በተራራና በኰረብታ ላይ ተንከራተቱ፤ ማደሪያቸውንም ረሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ሕዝቤ እንደ ጠፉ በጎች ሆነዋል፤ ጠባቂዎቻቸውም አሳቱአቸው፤ በተራራ ላይ ባዝነው እንዲቀሩም አደረጉአቸው፤ ከተራራ ወደ ኰረብታ እንደሚባዝኑ በጎች ተንከራተቱ፤ ማደሪያቸውንም ረሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ህዝበይ፥ ከም ዝጠፍኣ ኣባጊዕ ኾኑ፤ ጓሶቶም ኣጋገይዎም፤ ንሳቶም ኣብ እምባታት ኰለል ከም ዝብሉ ገበርዎም። ካብ እምባ ናብ ኰረብታታት ከርተት በሉ፤ መሕደሪኦምውን ረስዑ።