Jeremiah 51:1 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፤ እንሆ፡ ኣብ ልዕሊ ባቢሎንን ኣብ ልዕሊ እቶም ኣንጻረይ ዚትንስኡን ዜዕኑ ንፋስ ኬልዕል እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እነሆ፥ በባቢሎን ላይና በከለዳውያን ምድር በሚኖሩት ላይ የሚያቃጥልና የሚያጠፋ ነፋስን አስነሣለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ በባቢሎን ላይና በከለዳውያን ምድር በሚኖሩት ላይ አጥፊውን ነፋስ አስነሣለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ በባቢሎን ላይና በሌብ-ቃምያ በሚኖሩት ላይ አጥፊውን ነፋስ አስነሣለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ባብሎነ አሳነ ባብሎነ ቢታ ይስያ ጫርኩዋ ታን ኪታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Baabloone asaanne Baabloone biittaa d'ayissiyaa c'arkkuwaa taani kiittana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Be7ite! Baabiloonenne izin dizayta bolla dhayssiza carko tani yeddana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ቤኢቴ! ባቢሎኔኔ ኢዚን ዲዛይታ ቦላ ይሲዛ ጫርኮ ታኒ ዬዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባብሎነ አሳነ ባብሎነ ቢታ ይስያ ጫርኮ ኪታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Babiloone asaanne Babiloone biitta dhaysiya carko kiittana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ በባቢሎንና በምድሯ ላይ፣ የሚያጠፋ ነፋስ አስነሣለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ባቢሎንና ሕዝብዋን ጠራርጎ የሚያጠፋ ብርቱ ነፋስ አስነሣለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ፥ ኣነ ንባቢሎንን ነቶም ኣብ ማእኸላ ዝነብሩን፥ ዘጥፍእ ንፋስ ክሰደላ እየ።