Jeremiah 51:24 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንባቢሎንን ንዅሎም ነበርቲ ከለዳን ከኣ ኣብ ቅድሜኹም ኣብ ጽዮን ዝገበርዎ ዅሉ ክፉእ ክፈድዮም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በጽዮን በዐይናችሁ ፊት ስለ ሠሩት ክፋታቸው ሁሉ በባቢሎንና በከለዳውያን ምድር የሚኖሩትን ሁሉ እበቀላለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በጽዮን በዓይናችሁ ፊት ስለሠሩት ክፋታቸው ሁሉ በባቢሎንና በከለዳውያን ምድር በሚኖሩ ሁሉ ላይ ፍዳቸውን እከፍላለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጽዮን በዓይናችሁ ፊት ስለ ሠሩት ክፋታቸው ሁሉ በባቢሎንና በከለዳውያን ምድር በሚኖሩ ሁሉ ላይ ፍዳቸውን እከፍላለሁ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ባብሎነ አሳይነ ባብሎነን ደእያዋንቱ ጽዮነ ቦላ ኦዳ ኢታ ሀሉዋ ታን ህንተ ጼልሽን ከሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Baabloone asaynne Baabloonen de'iyaawanttu S'iyoone bolla ootseedda iitaa haluwaa taani hintte s'eellishshin kessana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Xiyoone bolla istti ooththida iita ooso gishshas Baabiloonesinne izin diza ubbaas intte intte ayfen be7ishin istta ooso mala ta isttas immana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ጺዮኔ ቦላ ኢስቲ ኦዳ ኢታ ኦሶ ጊሻስ ባቢሎኔሲኔ ኢዚን ዲዛ ኡባስ ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌን ቤኢሺን ኢስታ ኦሶ ማላ ታ ኢስታስ ኢማና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ባብሎነይነ ባብሎነ አሳይ ፅዮነ ቦላ ኦዳ ኢታ ኦሱዋ ግሾ ህንተ ፄልሽን ታ ሀሎ ከያና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Babilooneynne Babiloone asay Xiyoone bolla oothida iita oosuwa gisho hinte xeellishin ta halo keyana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“በጽዮን ላይ ስላደረሱት ጥፋት ሁሉ ለባቢሎንና በባቢሎን ለሚኖሩት ሁሉ ዐይናችሁ እያየ ዋጋቸውን እከፍላቸዋለሁ” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ባቢሎንና ሕዝብዋ በኢየሩሳሌም ስላደረጉት ክፉ ሥራ ሁሉ በመበቀል ብድራታቸውን ስከፍላቸው ታያላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣብ ፅዮን ኣብ ቅድሚ ዓይንኹም ብዝፈፀምዎ ኽፍኣት፥ ኣነ ንባቢሎንን ኣብኣ ንዝነብሩ ከለዳውያንን ክፈድዮም እየ።