Jeremiah 52:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ልክዕ ከምቲ ዮያቂም ዝገበሮ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኢዮአቄምም እንዳደረገ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኢዮአቄምም እንዳደረገ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኢዮአቄምም እንዳደረገው ሁሉ በጌታ ፊት ክፉ የሆነውን ነገር አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዮአቄም ኦዳዋዳን፥ ሰደቅያስካ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iyo'ak'eemi ootseeddawaadan, Sedek'iyaasikka Med'inaa Godaa sintsan iitabaa ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sedeqiyaasika Iyo7aaqemey ooththoyssaththo GODAA sinththan iita miish ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሴዴቂያሲካ ኢዮኣቄሜይ ኦይሳ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እዮአቄም ኦዳይሳዳ ሰደቅያስ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iyo7aqeemi oothidaysada Sedeqiyaasi Godaa sinthan iitabaa oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሴዴቅያስም ኢዮአቄም እንዳደረገው ሁሉ፣ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገር አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያ በፊት ንጉሥ ኢዮአቄም እንዳደረገው ሁሉ ንጉሥ ሴዴቅያስም እግዚአብሔርን አሳዘነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሴዴቅያስ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከምቲ ዅሉ ንጉስ ኢዮኣቄም ዝገበሮ ሓጢኣት ገበረ።