Jeremiah 52:30 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መበል ዕስራን ሰለስተን ዓመት ናቡካድነጻር፡ ነቡዛራዳን፡ ኣዛዚ ሓለውቲ፡ ሾብዓተ ሚእትን ኣርብዓን ሓሙሽተን ሰባት ኣብ ማእከል ኣይሁድ ማረኹ። ኩሎም እቶም ሰባት ኣርባዕተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በናቡከደነፆር በሃያ ሦስተኛው ዓመተ መንግሥት የአዛዦቹ አለቃ ናቡዛርዳን ከአይሁድ ሰባት መቶ አርባ አምስት ነፍስ ማርኮአል፤ ሰዎችም ሁሉ አራት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በናቡከደነፆር በሀያ ሦስተኛው ዓመት የዘበኞቹ አለቃ ናቡዘረዳን ከአይሁድ ሰባት መቶ አርባ አምስት ነፍስ ማርኮአል፤ ሰዎች ሁሉ አራት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በናቡከደነፆር በሀያ ሦስተኛው ዓመት የዘበኞቹ አለቃ ናቡዘረዳን ከአይሁድ ሰባት መቶ አርባ አምስት ሰው ማርኮ አፈለሰ፤ በአጠቃላይ የሰዎቹ ብዛት አራት ሺህ ስድስት መቶ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ናቡካዳናጾር ካተቴዳ ላታማነ ሄዘን ላይን ካትያ ናግያዋንቱ ካፑ ናቡዛራዳን ላፑን ጼታነ ኦይታማነ እቼሹ አሳ ኦሞዴዳ። አሳ ፓይዱ ኡባና ኦይዱ ሻአነ ኡሱፑን ጼታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Naabukadanas'oori kaateteedda laatamanne heezzentso laytsan kaatiyaa naagiyaawanttu kaappuu Naabuzaradaani laappun s'eetanne oytamanne ichcheshu asaa omoodeedda. Asaa payduu ubbaanna oyddu sha"anne usuppun s'eeta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ba kawotida nam7u tammanne heedzdzanththo layththan Nabuzaradaaney 745 ayhudata di7i efides; izi di7i efida asaa qooday issi bolla 4,600.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባ ካዎቲዳ ናምኡ ታማኔ ሄን ላይን ናቡዛራዳኔይ 745 ኣይሁዳታ ዲኢ ኤፊዴስ፤ ኢዚ ዲኢ ኤፊዳ ኣሳ ቆዳይ ኢሲ ቦላ 4,600።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናቡካዳናፆር ካዎትዳ ላታማነ ሄን ላይን ካዋ ናገይሳታ ሀላቃይ ናቡዛርዳን ላፑን ፄታነ ኦይታማነ እቻሹ አሳ ድእስ። ድኤትዳ አሳ ታይቦይ ኦይዱ ሙኩሉነ ኡሱፑን ፄታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nabukadanaxoori kawotida laatamanne heedzantho laythan kawa naageysata halaqay Nabuzardaani laapun xeetanne oytamanne ichashu asaa di77is. Di7etida asa tayboy oyddu mukulunne usupun xeeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ናቡከደነፆር በነገሠ በሃያ ሦስተኛው ዓመት፣ የክብር ዘበኞች አዛዥ ናቡዘረዳን፣ ሰባት መቶ አርባ አምስት አይሁድ ማርኮ ወስዷል። በአጠቃላይ አራት ሺሕ ስድስት መቶ ሰዎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲሁም በነገሠ በሃያ ሦስት ዓመቱ ሰባት መቶ አርባ አምስት አይሁድ በናቡዛርዳን እጅ ተማርከው ተወስደዋል፤ በጠቅላላው ተማርከው የተወሰዱት ሰዎች ቊጥር አራት ሺህ ስድስት መቶ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ መበል ዕስራን ሰለስተን ዓመት መንግስቱ፥ ናቡዘረዳን ኣዛዚ ሰራዊቱ፥ ካብ ይሁዳ ሸውዓተ ሚእትን ኣርብዓን ሓሙሽተን ሰባት ማረኸ። ብምሉኦም እቶም ዝተማረኹ ኣርባዕተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ነበሩ።