Jeremiah 6:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንመን ክዛረቦን ከጠንቅቖን እየ፡ ንሳቶም ኪሰምዑ፧ እንሆ፡ እዝኖም ዘይተገዝረ፡ ክሰምዑውን ኣይክእሉን እዮም። እንሆ፡ ቃል እግዚኣብሄር ጸርፊ እዩ። ኣብኡ ባህታ የብሎምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይሰሙኝስ ዘንድ ለማን እናገራለሁ? ለማንስ አዳኛለሁ? እነሆ፥ ጆሮአቸው ያልተገረዘች ናት፤ ለመስማትም አይችሉም፤ እነሆ፥ የእግዚአብሔር ቃል ለስድብ ሆኖባቸዋል፥ ይሰሙት ዘንድ አልፈቀዱምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይሰሙኝስ ዘንድ ለማን እናገራለሁ? ለማንስ አስጠነቅቃለሁ? እነሆ፥ ጆሮአቸው ያልተገረዘች ናት ለመስማትም አይችሉም፤ እነሆ፥ የእግዚአብሔር ቃል ለስድብ ሆኖባቸዋል፥ ደስም አያሰኛቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲሰሙኝስ ለማን እናገራለሁ? ለማንስ አስጠነቅቃለሁ? እነሆ፥ ጆሮአቸው ያልተገረዘ ነው፥ መስማትም አይችሉም፤ እነሆ፥ የጌታ ቃል ለስድብ ሆኖባቸዋል፥ ደስም አያሰኛቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኦስ ኦዶሻ? ኦና ሴሮሻ? ኦን ስሳንዴሻ? በእተ፥ ኡንቱንቱ ስሰና ማላ፥ ኡንቱንቱ ሀይይ ባረት ኡቴዳ። በእተ፥ መና ጎዳ ቃላይ ኡንቱንቶ ቅሊጭያዋ ግዴዳ፤ ኡንቱንቱ አን ናሸትክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani oossi odooshsha? Oona seerooshsha? Ooni sisanddeeshsha? Be'ite, unttunttu sisenna mala, unttunttu haytsay baretti utteedda. Be'ite, Med'inaa Godaa k'aalay unttunttoo k'iliic'iyaawaa gideedda; unttunttu an nashetikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani oonas yootoo? Oona seeroo? Ooni ta gizaaz siyanee? hekko istta hayththi tulle gidida gishshas istti siyettenna; GODAA qaalay isttas qidhes kezides; istti izan ufayettettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ኦናስ ዮቶ? ኦና ሴሮ? ኦኒ ታ ጊዛዝ ሲያኔ? ሄኮ ኢስታ ሃይ ቱሌ ጊዲዳ ጊሻስ ኢስቲ ሲዬቴና፤ ጎዳ ቃላይ ኢስታስ ቂስ ኬዚዴስ፤ ኢስቲ ኢዛን ኡፋዬቴቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታ ኦደስ ኦዶ? ኦና ሴሮ? ኦን ስአኔ? ኤንቲ ስኦና መላ ኤንታ ሀይይ ቱልስ። ጎዳ ቃላይ ኤንታዉ ሚቻስ አትስ፤ ኤንቲ እያን ኡፋይቶኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ta ooddes odo? Oona seero? Ooni si7anee? Enti si7onna mela enta haythay tullis. Godaa qaalay entaw miichas attis; enti iyan ufaytokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለማን ልናገር? ማንን ላስጠንቅቅ? ማንስ ይሰማኛል? እነሆ፣ ጆሮዎቻቸው አልተገረዙምና፣ መስማት አይችሉም። በእግዚአብሔር ቃል ይሣለቃሉ፤ ደስም አይሰኙበትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔም መልሼ እንዲህ አልኩ፦ “እኔ ብነግራቸውና ባስጠነቅቃቸው ማን ሊሰማኝ ይችላል? እነርሱ እልኸኞች ስለ ሆኑ፥ ቃልህን መስማት አይፈልጉም፤ የአንተን ቃል ስነግራቸው በንቀት መሳቂያ ያደርጉኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ኸዓ “እንሆ እዝኖም ዘይተገረዘ፥ ክሰምዑ ዘይኽእሉ እዮም። ንቓል እግዚኣብሄር ከም ነውሪ ስለ ዝቘፀርዎ፥ ደስ ኣየብሎምን እዩ። እሞኸ ደኣ ምእንቲ ኽሰምዑስ ንመን እየ ዝዛረብ? ንመንከ እየ ዘጠንቅቕ?
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ እዝኖም ዘይተገዝረ እዩ፡ ኪሰምዑ ኸኣ ኣይኽእሉን እዮም። እንሆ፡ ቃል እግዚኣብሄር ነውሪ ዀይንዎም እዩ እሞ ባህ ኣየብሎምን። እምበኣርከ ምእንቲ ኺሰምዑስ፡ ንመን ደኣ ኽዛረብ፡ ኣብ ቅድሚ መንሲ ኽምስክር እየ